የአውሮፓ መሪዎች በሩሲያና አሜሪካ ጉዳይ ለመነጋገር እንግሊዝ ውስጥ ተሰባስበዋል፡፡
27ቱ የአባል ሀገራቱ መሪዎች በዛሬው እለት የሩሲያን ኢኮኖሚ ለመገዳደር በሚያስችላቸው ሁኔታዎች ላይ እየመከሩ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ ባለፈም ስብሰባው አውሮፓ ከአሜሪካ ሊቃጣ ስለሚችለው የንግድ ጦርነት ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ ያስችላል ነው የተባለው፡፡
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በካናዳ፤ ሜክሲኮና ቻይና ላይ የወሰዱትን የቀረጥ መጣል እርምጃ በአውሮፓ ሀገራት ምርቶች ላይም ሊደግሙት እንደሚችሉ ዝተዋል፡፡ #voa
@ThiqahEth
27ቱ የአባል ሀገራቱ መሪዎች በዛሬው እለት የሩሲያን ኢኮኖሚ ለመገዳደር በሚያስችላቸው ሁኔታዎች ላይ እየመከሩ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ ባለፈም ስብሰባው አውሮፓ ከአሜሪካ ሊቃጣ ስለሚችለው የንግድ ጦርነት ቅድመ ጥንቃቄ ለማድረግ ያስችላል ነው የተባለው፡፡
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በካናዳ፤ ሜክሲኮና ቻይና ላይ የወሰዱትን የቀረጥ መጣል እርምጃ በአውሮፓ ሀገራት ምርቶች ላይም ሊደግሙት እንደሚችሉ ዝተዋል፡፡ #voa
@ThiqahEth