"ለገጠመን የኑሮ ውድነት ችግር ጥብቅ የሞነታሪ ፖሊሲ መከተል ግድ ይለናል'' - የህንድ ባንክ
ህንድ ሁሉም ባንኮች ወለድ እንዲያቆሙ አዘዘች፡፡
የህንድ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ቀውስን ለመግታት በሚል ለመጀመሪያ ጊዜ የባንክ ወለድ እንዲቀር ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡
የባንኩ ገዥ ሳንጃይ ማልሆትራ፣ ''ለገጠመን የኑሮ ውድነት ችግር ጥብቅ የሞነታሪ ፖሊሲ መከተል ግድ ይለናል'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ማልሆትራ፣ ''የዋጋ መረጋጋትን፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት እና የፋይናንስ መረጋጋትን ለመፍጠር የማክሮ ኢኮኖሚክ መሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል'' ብለዋል፡፡
በህዝብ ቁጥር ከዓለም አንደኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው እስያዊቷ ሀገረ ህንድ የምጣኔ ሃብት እድገቷ ላለፉት አምስት ተከታታይ አመታት እየቀነሰ መምጣቱን ሪፖርቶች አመላክተዋል፡፡ #aljazeera
@ThiqahEth
ህንድ ሁሉም ባንኮች ወለድ እንዲያቆሙ አዘዘች፡፡
የህንድ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ቀውስን ለመግታት በሚል ለመጀመሪያ ጊዜ የባንክ ወለድ እንዲቀር ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡
የባንኩ ገዥ ሳንጃይ ማልሆትራ፣ ''ለገጠመን የኑሮ ውድነት ችግር ጥብቅ የሞነታሪ ፖሊሲ መከተል ግድ ይለናል'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ማልሆትራ፣ ''የዋጋ መረጋጋትን፣ ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገት እና የፋይናንስ መረጋጋትን ለመፍጠር የማክሮ ኢኮኖሚክ መሻሻያ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል'' ብለዋል፡፡
በህዝብ ቁጥር ከዓለም አንደኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው እስያዊቷ ሀገረ ህንድ የምጣኔ ሃብት እድገቷ ላለፉት አምስት ተከታታይ አመታት እየቀነሰ መምጣቱን ሪፖርቶች አመላክተዋል፡፡ #aljazeera
@ThiqahEth