ፈረንሳይ በአይቮሪ ኮስት ያለውን ብቸኛውን የጦር ሰፈር "ለቃ ልትወጣ ነው" ተባለ፡፡
ፈረንሳይ በምዕራብ አፍሪካ የሚገኘውን ብቸኛውን የፖርት ቦውት የጦር ሰፈር በቅርቡ አሳልፋ እንደምትሰጥ ተዘግቧል፡፡
ፈረንሳይ ጦሯ እንደምታስወጣ ያስታወቁት አይቮሪኮስት ፕሬዝዳንት አላሳን ኦታሬ ናቸው፡፡
ውሳኔው የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ከቀድሞ ቅኝ ገዥ ፈረንሳይ ጋር ያላቸውን ወታደራዊ ግንኙነት የማቋረጥ ሂደት አካል ነው ብለዋል፡፡ #rtl
@ThiqahEth
ፈረንሳይ በምዕራብ አፍሪካ የሚገኘውን ብቸኛውን የፖርት ቦውት የጦር ሰፈር በቅርቡ አሳልፋ እንደምትሰጥ ተዘግቧል፡፡
ፈረንሳይ ጦሯ እንደምታስወጣ ያስታወቁት አይቮሪኮስት ፕሬዝዳንት አላሳን ኦታሬ ናቸው፡፡
ውሳኔው የምዕራብ አፍሪካ ሀገራት ከቀድሞ ቅኝ ገዥ ፈረንሳይ ጋር ያላቸውን ወታደራዊ ግንኙነት የማቋረጥ ሂደት አካል ነው ብለዋል፡፡ #rtl
@ThiqahEth