"ዩክሬን በድርድሩ ሂደት ግዛቶችን ለመቀያየር ተዘጋጅታለች'' - ፕሬዜዳንት ዘለንስኪ
''ሩሲያ የግዛት መቀያየር ሃሰብን ፈጽሞ አትቀበለውም'' - ድሜትሪ ሜድቬዴቭ
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር በሚያደርጉት የሰላም ድርድር ከስድስት ወራት በፊት የተቆጣጠረችውን የኩርስክ ክልል ይዞታዎች ለመመለስ መዘጋጀቷን ተናግረዋል፡፡
''በምላሹም ሩሲያ ኬርሶን፣ ሉሃንስክ እና ዛፓሮዥያን ለቃ እንደምትወጣ እንጠብቃለን'' ብለዋል ዘለንስኪ፡፡
የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ደግሞ፣ ''ሩሲያ ግዛቶቿን የመለዋወጥ ሀሳብ ኑሯት አያውቅም፤ ወደ ፊትም አይኖራትም'' ብለዋል፡፡
በሩሲያን ግዛት የሚገኙ የዩክሬን ወታደሮች ''ወይ ይወጣሉ ወይ ይደመሰሳሉ'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡ #kyivpost #thenewarab
@ThiqahEth
''ሩሲያ የግዛት መቀያየር ሃሰብን ፈጽሞ አትቀበለውም'' - ድሜትሪ ሜድቬዴቭ
የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር በሚያደርጉት የሰላም ድርድር ከስድስት ወራት በፊት የተቆጣጠረችውን የኩርስክ ክልል ይዞታዎች ለመመለስ መዘጋጀቷን ተናግረዋል፡፡
''በምላሹም ሩሲያ ኬርሶን፣ ሉሃንስክ እና ዛፓሮዥያን ለቃ እንደምትወጣ እንጠብቃለን'' ብለዋል ዘለንስኪ፡፡
የክሬሚሊን ቃል አቀባይ ድሜትሪ ፔስኮቭ ደግሞ፣ ''ሩሲያ ግዛቶቿን የመለዋወጥ ሀሳብ ኑሯት አያውቅም፤ ወደ ፊትም አይኖራትም'' ብለዋል፡፡
በሩሲያን ግዛት የሚገኙ የዩክሬን ወታደሮች ''ወይ ይወጣሉ ወይ ይደመሰሳሉ'' ሲሉ ተናግረዋል፡፡ #kyivpost #thenewarab
@ThiqahEth