#Update
ሶሪያ!
"የሟቾች ቁጥር ከ1000 በልጧል" - ስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ
በሶሪያ በተፈጠረው ግጭት የሟቾች ቁጥር ከ70 ወደ 600 ከፍ ማለቱ ትላንት መዘገቡ ይታወሳል።
የስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ የዛሬ መረጃ እንደሚያስረዳው ደግሞ የሟቾች ቁጥር ከ400 በላይ አሻቅቧል።
በሶሪያ ከቀናት በፊት የጀመረው ግጭት ተባብሶ መቀጠሉን መቀመጫውን እንግሊዝ ያደረገው ስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ አስታውቋል።
እስካሁን ድረስ 745 ንጹሃን ሰዎች፣ 148 የአሳድ ታማኝ ወታደሮችና 125 የሽግግር መንግሥቱ ወታደሮች ህይወታቸው ማለፉን ተቋሙ ገልጿል።
"ታጣቂዎች በግጭቱ ወቅት ቤቶችን አቃጥለዋል፣ ተሽከርካሪዎችን ሰርቀዋል" ተብሏል። #outlookindia
@ThiqahEth
ሶሪያ!
"የሟቾች ቁጥር ከ1000 በልጧል" - ስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ
በሶሪያ በተፈጠረው ግጭት የሟቾች ቁጥር ከ70 ወደ 600 ከፍ ማለቱ ትላንት መዘገቡ ይታወሳል።
የስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ የዛሬ መረጃ እንደሚያስረዳው ደግሞ የሟቾች ቁጥር ከ400 በላይ አሻቅቧል።
በሶሪያ ከቀናት በፊት የጀመረው ግጭት ተባብሶ መቀጠሉን መቀመጫውን እንግሊዝ ያደረገው ስይሪያን ኦብዘርቫቶሪ አስታውቋል።
እስካሁን ድረስ 745 ንጹሃን ሰዎች፣ 148 የአሳድ ታማኝ ወታደሮችና 125 የሽግግር መንግሥቱ ወታደሮች ህይወታቸው ማለፉን ተቋሙ ገልጿል።
"ታጣቂዎች በግጭቱ ወቅት ቤቶችን አቃጥለዋል፣ ተሽከርካሪዎችን ሰርቀዋል" ተብሏል። #outlookindia
@ThiqahEth