#Update
"እያንዳንዱ ሰው መትረፉንም ሆነ መሞቱን እስከምናረጋግጥ እዚህ እንቆያለን" - ጁዋን ሜንዴዝ
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የሟቾች ቁጥር 218 ደረሰ።
የአደጋ ምርመራ ዳይሬክተር ጁዋን ሜንዴዝ፣ "189 ሰዎችን በህይወት ማትረፍ ችለናል ግን አስቸጋሪ ሁኔታ ገጥሞናል" ብለዋል።
"በህይወት የተረፉትን ማዳን ተስፋ አስቆራጭ ሆኗል" ያሉት ዳይሬክተሩ፣ "እያንዳንዱ ሰው መትረፉንም ሆነ መሞቱን እስከምናረጋግጥ እዚህ እንቆያለን" ሲሉ ተናግረዋል። #aljazeera
@ThiqahEth
"እያንዳንዱ ሰው መትረፉንም ሆነ መሞቱን እስከምናረጋግጥ እዚህ እንቆያለን" - ጁዋን ሜንዴዝ
በዶሚኒካን ሪፐብሊክ የሟቾች ቁጥር 218 ደረሰ።
የአደጋ ምርመራ ዳይሬክተር ጁዋን ሜንዴዝ፣ "189 ሰዎችን በህይወት ማትረፍ ችለናል ግን አስቸጋሪ ሁኔታ ገጥሞናል" ብለዋል።
"በህይወት የተረፉትን ማዳን ተስፋ አስቆራጭ ሆኗል" ያሉት ዳይሬክተሩ፣ "እያንዳንዱ ሰው መትረፉንም ሆነ መሞቱን እስከምናረጋግጥ እዚህ እንቆያለን" ሲሉ ተናግረዋል። #aljazeera
@ThiqahEth