TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Книга "Взгляд в будущее: шаги к себе"
61 проверенный способ достичь гармонии и счастья
Знакомьтесь с книгой
реклама
Стихи твоего настроения
Меня зовут Ника, и это мой авторский блог о поэзии №1
Перейти на канал
реклама
TGStat - аналитика каналов и чатов
Подписывайся, чтобы быть в курсе новостей TGStat.
Подписаться
реклама
Статистика
Избранное
Addis Ababa Education Bureau
@wwwAddisAbabaeducationbureau
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
не указана
ይህ ቻናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ሲሆን በከተማ አስተዳደሩ እስከ ትምህርት ቤት ድረስ የተከናወኑ እንዲሁም ሀገራዊ ፣ አህጉራዊ እና አለማቀፋዊ የትምህርት መረጃዎች ተደራሽ የሚደረጉበት ነው፡፡
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Апрель 2022
Март 2022
Февраль 2022
Январь 2022
Декабрь 2021
Ноябрь 2021
Октябрь 2021
Сентябрь 2021
Август 2021
Июль 2021
Июнь 2021
Май 2021
Апрель 2021
Март 2021
Февраль 2021
Январь 2021
Декабрь 2020
Ноябрь 2020
Октябрь 2020
Сентябрь 2020
Август 2020
Июль 2020
Июнь 2020
Май 2020
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 21:03
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጠ
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ500 በላይ ላመጡ 200 ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል መስጠቱን አስታውቋል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ መሆኑን ተከትሎ በራሱ የቅበላ ሥርዓት ተቀብሎ ለማስተማር ምዝገባ እያከናወነ ይገኛል።
በቅርቡ ያዘጋጀውን የተማሪዎች መግቢያ ፈተና እንደሚሰጥ፣ ብቃትን፣ ብዝኀነትንና ፍትሐዊነትን ማዕከል አድርጎ እንደሚቀበል ገልጿል፡፡
በ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ወስደው 500 እና ከዚያ በላይ ያዝመዘገቡ 200 ተማሪዎችን በውድድር ነፃ የትምህርት እድል ከመኝታና የካፌ አገልግሎት ጋር እንደሚሰጥ ዩኒቨርስቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
8.6k
0
72
8
63
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 12:59
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
ያመጡት ውጤት ለመታረማቸው ማሳያ በመሆኑ የፍትህ ሚኒስቴር በይቅርታና ምህረት መልቀቅ የሚችልበትን እድል እንዲያገኑ ካልሆነም ትምህርታቸውን በርቀት እንዲከታተሉ ዩኒቨርሲቲዎችን እንዲያመቻችላቸው መጠየቃቸዉን ኢቢሲ ዘግባል፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.5k
0
3
18
63
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 12:59
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በአቃቂ ቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የመጀመሪያ ደረጃና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሲማሩ የነበሩ የሕግ ታራሚዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመውስድ ውጤት ለማስመዝገብ ችለዋል፡፡
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) በፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል በመደበኛ የትምህርት መርሃ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ከነበሩ 21 የተፈጥሮ ሳይንስ የህግ ታራሚ ተማሪዎች መካከል ሰባቱ ወደ ዩኒቨርሲቲ ለመግባት የሚያስችለውን ውጤት ማምጣት ችለዋል፡፡
የቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የመጀመሪያ ደረጃና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር አቶ ሳምሶን ወንድሜነህ የህግ ታራሚ ተማሪዎች ምንም እንኳ በህግ ጥላ ስር ቢሆኑ ትምህርታቸውን በአግባቡ ሲከታተሉ መቆየታቸውንና ለውጤት እንደበቁ ገልፀዋል፡፡
ተማሪ የህግ ታራሚዎቹ የመልቀቂያ ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን የሙከራ ሞዴል ፈተና መውሰዳቸው ለውጤታቸው አበርክቶ መኖሩን የተናገሩት የትምህርት ቤቱ የጋይዳንስና ካውንስሊንግ ባለሙያ አቶ ለይኩን ግርማ የተቋሙ የስነ ልቦና ባለሙያዎችም ድጋፍ እንዳደርጉላቸው ተናግረዋል፡፡
ታራሚዎችን በማረምና ማነፅ ሂደት ሁሉም ዜጋ ተሳታፊ መሆን እንዳለበት የጠቆሙት በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል የማረምና ማነፅ ትምህርትና ስልጠና ማስተባበሪያ ተወካይ አቶ ታሪኩ ጋዲሳ ተማሪ የህግ ታራሚዎቹን የትምህርት ሚኒስቴርም ሆነ የሚመለከታቸው የባለድርሻ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ያመጡት የህግ ታራሚ ተማሪዎች እንደሚሉት በማረሚያ ቤት ውስጥ በእርምት ላይ ሆነው ፈተናውን መውሰድ ከባድ ተፅዕኖ ቢኖረውም ውጤታማ መሆን ችለናል ብለዋል፡፡
15.7k
0
15
84
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 11:58
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ማስታወቂያ!
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም)
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.9k
0
364
92
116
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 10:05
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በውይይቱ ማጠቃለያ እስካሁን የተከናወኑ ተግባራት አበረታች መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን 30% ቆጥበው ወደ መደራጀት ለመግባት የተመዘገቡ መምህራንን ወደ ግንባታ እንዲገቡ ከባንክ ጋር የማስተሳሰር እና መሬት የማቅረብ ስራ በሚመለከታቸው አካላት መሰራት እንደሚገባ በመጠቆም በሂደት እየቆጠቡ ለመደራጀት የተመዘገቡትን የቁጠባ ባህላቸውን አሳድገው ወደ ቀጣዩ ምዕራፍ እንዲገቡ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቁሟል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
17.3k
0
39
18
53
Addis Ababa Education Bureau
18 Sep, 10:05
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የመኖሪያ ቤት የሌላቸው መምህራን በማህበር ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራት ተገመገሙ።
(መስከረም 8/2017 ዓ.ም) በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ማኔጅመንት አባላትን ጨምሮ የመምህራን ማህበር አመራሮች እንዲሁም የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር እና የህብረት ስራ ኮሚሽን የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በውይይቱ ባስተላለፉት መልዕክት የመኖሪያ ቤት የሌላቸው መምህራን ተደራጅተው የቤት ባለቤት እንዲሆኑ እየተሰሩ የሚገኙ ተግባራትን በመገምገም በቀጣይ በፍጥነት ወደ ግንባታ በመግባት መምህራኑ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ ሁሉም ባለድርሻ የሚጠበቅበትን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ አስገንዝዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መምህራን ማህበር ፕሬዘዳንት አቶ ድንቃለም ቶሎሳ በበኩላቸው መምህራን የቤት ባለቤት እንዲሆኑ በከተማ አስተዳደሩ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ከምዝገባ ጀምሮ እስካሁን እያደረጉ ለሚገኘው ድጋፍ ምስጋና አቅርበው በቀጣይ ማህበራቱን በማደራጀት ወደ ቀጣዩ ስራ መግባት እንደሚገባ አመላክተዋል።
የመንግስት ሰራተኞች የጋራ ህንጻ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት አደረጃጀት እና አፈጻጸም ደንብ ቁ.129/14 መሰረት መምህራኑን ለማደራጀት የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት በህብረት ስራ ኮሚሽን አማካይነት ቀርቦ ውይይት ተካሂዷል።
16.6k
0
64
7
52
Addis Ababa Education Bureau
17 Sep, 13:26
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የሀዘን መግለጫ
(መስከረም 7/2017 ዓ.ም) አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እንመኛለን።
ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
23.7k
0
20
39
273
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 17:26
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
የተማሪዎች ውጤት መሻሻል እያሳየ ቢገኝም በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገው ውጤት እየተመዘገበ ባለመሆኑ ቢሮው ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱን ምክትል ቢሮ ኃላፊው አቶ አሊ ከማል ገልጸው ርዕሳነ መምህራን ተማሪዎች በሁለቱ የትምህርት አይነቶች የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ እንዲችሉ ለመምህራን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል።
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ የተዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ የአጠቃላይ ትምህርት መረጃ ዝግጅትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በዶክተር ቢኒያም አወቀ እና በአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር በሆኑት በአቶ አብዱልበር መሀመድ አማካይነት ቀርቦ ውይይት ከመካሄዱ ባሻገር ለተነሱ አስተያየቶችና ጥያቄዎች በኃላፊዎች ምላሽ ተሰቷል።
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
25.8k
0
7
26
114
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 17:26
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የተማሪዎች የሒሳብና እንግሊዘኛ ትምህርት ውጤት እንዲጎለብት የርዕሳነ መምህራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ፡፡
(መስከረም 6/2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚማሩ ተማሪዎች በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ባዘጋጀው ስትራቴጂክ እቅድ ዙሪያ የሚያደርገውን ውይይት በመቀጠል በዛሬው እለት ከዋና እና ከመማር ማስተማር ምክትል ርእሳነ መምህራን ጋር ውይይት አካሂዷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቢሮ ኃላፊ ተወካይ ወይዘሮ ታጋይቱ አባቡ በመርሀ ግብሩ መክፈቻ ባስተላለፉት መልዕክት ስትራቴጂክ ዕቅዱ በ2016 ዓ.ም በየትምህርት አይነቱ የነበረውን የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል የተማሪዎችን የውጤት ትንተና መነሻ አድርጎ መዘጋጀቱን ጠቁመው በውጤት ትንተናው መሰረት ተማሪዎቹ በሒሳብና እንግሊዘኛ የትምህርት አይነቶች ያስመዘገቡት ውጤት አጥጋቢ ባለመሆኑ በስትራቴጂክ እቅዱ መዘጋጀቱን በመግለጽ ርዕሳነ መምህራን በስትራቴጂው በመቀመጡ ዝርዝር ተግባራት መሰረት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ በመወጣት ተማሪዎችን በሁለቱ የትምህርት አይነቶቹ ውጤታማ ማድረግ እንደሚገባቸው አመላክተዋል።
19.2k
0
4
56
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 14:09
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Imo: -
https://s.channelcom.tech/vlWdNr?from=TG
What Sapp: -
https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D
flickr :-
https://www.flickr.com/photos/197652854@N04/
You Tube:
@addisababaeducationbureau9728
' rel='nofollow'>
https://www.youtube.com/
@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡-
@aaeducationbureau
' rel='nofollow'>
https://www.tiktok.com/
@aaeducationbureau
Telegram ፡
https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡
https://twitter.com/aacaebc
Face book:
https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: -
http://www.aacaebc.wordpress.com/
Instagram: -
https://www.instagram.com/aacaeb/
Website: -
aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
19.5k
0
1
2
29
Addis Ababa Education Bureau
16 Sep, 14:09
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
18k
0
2
Показано
11
последних публикаций.
Показать больше
125 803
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
Пост #16639: Фото
የ2017 የትምህርት ዘመን ትምህርት ሰኞ መስከረም 6/1/2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ (መስከረም 4/2017 ዓ.ም) ለትምህርት ባለድርሻ አካላት በሙሉ ...
አቀፍ ፈተና ተፈታኞች ውጤታችሁን በሚከተሉት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ትችላላችሁ። (ጷጉሜ 4/20...
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ (ጷጉሜ 4/2016 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡...
ሀላፊዉ አክለዉም ትምህርት ቤቶቻችንን የበለጠ ለማሳደግ በ2016 የትምህርት ዘመን የተከናወኑ ተግባራትን በማሳደግ እና ያሉንን አቅሞች በሙሉ አሟጦ በመጠቀ...