Advanced Freshman


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: Ta’lim


🔔ይህ ቻናል በ2017 freshman ለሚማሩ ተማሪዎች የተዘጋጀ እና በዉስጡ የተለያዩ የዩንቨርስቲ መረጃዎችን, አጋዥ መፅሐፍቶች, ቲቶሪያል, mid እና final ፈተናዎችን ሚያዘጋጅ እና ተማሪዎች ወደ ሚፈልጉበት ዲፓርትመንት እንዲገቡ ሚያግዝ ነው ::
📩For comment and ads :- @EEG12bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Statistika
Postlar filtri


#Advertisement

⏰የ Linkedln Account የ ኪራይ አገልግሎት

📌 Rent out your  LinkedIn account to help corporate marketing, expand global markets, and acquire customers accurately!

❗️ከተከፈተ 1 አመት እና ከዛ በላይ የሆነው
❗️100+ Connection ያለው

Weekly payment
✅100_200 connection _15$ (60$ monthly)
✅200_300 connection _20$ (80$ monthly)
✅300_400 connection _30$ (120$ monthly)
✅500+connection _40$ (160$ monthly)
✅1000+connection _50$ (200$ monthly)

💴Payment
📌USDT: Binance    Bitgate
                     :Bybit         OKX
📌ETB   : CBE      Dashin    Awash
               Telebirr  Abyssinia  oromiya

For more Telegram💬 :@LINK_RENT


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
Haramya university የበዓል ድባብ🙈እንዲም ይቻላል ለካ👏👏

ለግብያቹ President ላኩ😂

@ADVANCED_FRESHMAN

8.6k 0 150 46 182

Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
#ሐዋሳ_ዩኒቨርሲቲ🙈

በዓልን ግቢ እያሳለፋቹ ያላችሁ ተማሪዎች ድባቡን እንዴት አያችሁት?

በሚሪንዳ እንዳትሰክሩ አደራ🥹

መልካም በዓል❤️

@ADVANCED_FRESHMAN

7k 0 19 8 66

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ❤️

መልካም በዓል🤩🙏

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN



4.6k 0 118 2 14

"እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቆሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ"

ለመላው ክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን እና ለመድሐኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ❤️።

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN


አፄ ብርሃኑ ነጋ ብንለዉስ😁

9.8k 0 2 39 225

#MoE

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል።

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#TikvahEthiopiaFamilyAA

JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN

8.7k 0 43 14 90

ለመላው ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለሆሳዕና በዓል በሰላም አደረሳችሁ


Freshman exam dan repost
Comm. English II Teacher's Guide.pdf
625.8Kb
Global Trends summary notes full Hayat II.pdf
775.1Kb
English II teacher guide

🌐 Like👍 Share 📱📲

𝚓𝚘𝚒𝚗 𝚞𝚜 
@freshman_materials ⭐️
@freshman_materials ⭐️    

9.4k 0 159 4 40

#MoE

የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ለአንድ ዓመት እንዲያስተምሩ ሊገደዱ ነው።

ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከመመረቃቸው በፊት ማኅበረሰቡን ለአንድ ዓመት በቅድሚያ እንዲያስተምሩ ወይም እንዲያገለግሉ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን አስታወቀ።

ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ዛሬ መጋቢት 24 ቀን 2017 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሃብት ልማት፣ ሥራ ስምሪትና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ የሆነበትን መንስዔ በተመለከተ ጥናት አቅርበዋል።

ውይይት ሲደረግ ነበር።

በዚህም ወቅት በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ስለተያዘው እቅድ አብራርተዋል።

ላለፉት ዓመታት (እሳቸው በኃላፊነት ከተሾሙ ጀምሮ) ፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የተማሪዎች ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ዝቅተኛ እንዲሆን ካደረጉ መንስዔዎች መካከል፣ የመምህራን ብቃትና የተነሳሽነት ማነስ ተጠቃሽ መሆናቸው ጠቁመዋል።

ችግሩን በአጭር ጊዜ ለመፍታት እንዲቻል የተለያዩ ተግበራት እየተሰሩ መሆኑን ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

'' የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ '' የሚል መጠሪያ የተሰጠው አሠራር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ ዕቅድ የተያዘ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ " በአራት ዓመት የሚመረቅ ተማሪ፣ የሦስተኛ ዓመት ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ወደ አስተማረው ማኅበረሰበብ ተመልሶ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ይሰጥና (ማኅበረሰቡን እንዲያገለግል ይደረግና) እንዲመረቅ ይደረጋል " ሲሉ ተናግረዋል።

ይህም ሲሆን የተማሪዎቹ መሠረታዊ ወጪ የሚሸፈን እንደሚሆንም አክለዋል።

ይህ አሰራር ለተማሪዎች ለራሳቸው የተግባር ትምህርት እንደሚሆንና የበለጠ እንዲበስሉ እንደሚያደርጋቸውም ተናግረዋል።

ተማሪዎች የመምህርነትን ሙያ ተላብሰው በዚያው ወደ ሙያው እንዲያመሩ ዕድል በመፍጠር ለጊዜውም ቢሆን በዘርፉ እየቀነሰ የመጣውን ወደ ሙያው የሚገባ የአስተማሪን ቁጥር ለማሳግ እንደሚረዳም ሚንስትሩ አብራርተዋል።

በቅርቡ በመምህራን ላይ በተደረገ ግምገማ ፣ 100,000 የሚደርስ የመምህራን ዕጥረት መኖሩ መታወቁን የተናገሩት ብርሃኑ (ፕሮፌሰር)፣ አሰራሩ በከፍተኛ ደረጃ ያለውን የመምህራን ዕጥረት እንዲቀንስ የበኩልን እንደሚወጣ አስረድተዋል።

ወደ መምህርነት ሙያ የሚገቡ ሰዎችን ክፍተት ለማስተካከል ከተያዙ ዘርፈ ብዙ የማትጊያ ሥርዓቶች አንዱ፣ መምህራን በአገሪቱ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የራሳቸው ድርሻ እንዲኖራቸውና የኑሮ ውድነቱን እንዲቋቋሙ ለማድረግ፣ " የመምህራን ባንክ " ማቋቋም አንዱ እቅድ መሆኑን አንስተዋል።

ባንኩ " በአንድ ዓመት ውስጥ ወደ ሥራ ይገባዋል ብለን እንጠብቃለን " ያሉት ሚኒስትሩ፣ በ2019 ዓ.ም ደግም በእርግጠኝነት ወደ የኢትዮጵያ ዩኒቨርስቲ ሰርቪስ አሰራር እንደሚገባ ጠቁመዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።


JOIN:
@ADVANCED_FRESHMAN ⭐️

12.4k 0 110 7 114



⭐️ለመላው ለቻናላችን የእስልምና እምነት ተከታይ ቤተሰቦች በሙሉ እንኳን ለ1446ተኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ ❤️

⭐️ Eid Mubarek - ኢድ ሙባረክ 🌙

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️


#RemedialExam

የ2017 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ተማሪዎች ከማዕከል የሚሰጥ ፈተና ከግንቦት 26-30/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሜጄና (ዶ/ር) በቀን መጋቢት 15/2017 ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በጻፉት ሰርኩላር፤ የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ግምገማ ከ100% ከማዕከል እንደሚሆን አስታውሰዋል፡፡

የሪሚዲያል ተማሪዎች ከዚህ በፊት 70% በማዕከል እና 30% በተቋማት የሚዘጋጁ ምዘናዎችን ይወስዱ የነበረ ሲሆን፤ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ምዘና ከ100% ከማዕከል እንዲሰጥ በጥቅምት 2017 ዓ.ም መወሰኑ ይታወሳል፡፡

በዚህም የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሚማሩበት ተቋም የሚሰጥ የተከታታይና የማጠቃለያ ፈተና ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር የሚላክ ይሆናል፡፡ ከዛም በማዕከል በሚሰጥ ፈተና የተማሪዎቹ መቀጠል እና አለመቀጠል የሚወሰን ይሆናል፡፡

(ከላይ የተያያዘውን ሰርኩላር ትክክለኛነት ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል፡፡)

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️

25k 1 178 4 59

🎙Advice for university students

🗣ሁላችሁም አዳምጡት ይጠቅማቿል😊

©️Credit: Sofoniyas

@ADVANCED_FRESHMAN⭐️


የጥንቃቄ መልእክት🏹

🙌አብዛኞቻቹ የጊቢ ተማሪዎች አይደላችሁ(ፍሬሽማን እና remedial) እናላችሁ በተለያየ አጋጣሚ inbox ወይም group ላይ ብዙ ሚያወሯችሁ ሰዎች ያጋጥሟቿል::ከነዚህም ዉስጥ ስራ መስራት ትፈልጋለህ/ሽ ብለዋቹ እናንተን attract ለምድረግ እና በደካማ ጎናችሁ መተው ለማይሆን ፀፀት ይዳርጉአቿል:: በተለይ ከፒራሚድ ስኪም ስራ ጋር የተያያዙ ብዙ ተማሪዎችን ለኪሳራ የዳረጉ ድርጅቶች ብቅ ብቅ እያሉ ነዉ::ምታቁ ታቃላችሁ ማታቁ ደግሞ እንደዚህ አይነት ሰዎች ሲያናግሯቹ ነቃ እንድትሉ እና በቀላሉ እንዳትበሉ ለማለት ያህል ነዉ::

Breakthrough "infinity power'
OMD ምናምን ?? እንዲህ እያሉ እራሳቸውን እያደሱ ያጨበረብሯችኋል " በተለይ በየ groupu የስራ ዕድል ወይም online ስራ ምናምን እያሉ ሚርመሰመሱ ሰዎች አሉ ተጠንቀቁ!!

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️

14.2k 0 58 18 133

Freshman ተማሪዎች 1st semester ዉጤት እንዴት ነበር? GPA ስንት አመጣችሁ?
So‘rovnoma
  •   4GPA
  •   Above 3.8
  •   Above 3.5
  •   Above 3
  •   Below 3
  •   Remedial ነኝ😁
126 ta ovoz


🚨 ALERT

የቴሌግራም ፕርሚየም ስጦታ ብለው ኢንቦክስ የሚልኩላችሁን እንዳትከፍቱ ። አብዛኞቹ አካውንታቸውን እያጡት ይገኛል ይህን መረጃም ለሁሉም ሼር በማድረግ ከጥፋት ራሳችሁን እንድታድኑ እንገልፃለን ።

በብዛት የሚልኩት በምታወሩት ሰው አካውንት ነው!! HACK ካደረጉት በዋላ የማቀው ሰው ነው የላከው ብላቹ እንድታስቡ በምታቁት ሰው አካውንት ይልኩላቹዋል ሊንኩን ስከፍቱት እናንተንም HACK ያረጋሉ ከዛ በእናንተ አካውንት ደግሞ እናንተን ወደሚያውቃቹ ሰው በራሳቹ አካውንት ይልካሉ!!

ACCOUNT Ban እስከመሆን ድረስ ሊደርስ ይችላል:: ስለዚህ ሊንኩን በጭራሽ እንዳትነኩት!!!

JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN⭐️

18 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.