ትራምፕ vs ዘለንስኪ‼️
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬን በጆ ባይደን አስተዳደር ወቀት ከአሜሪካ የወሰደችውን 300 ቢሊዮን ዶላር መመለስ አለባት ብለው ያምናሉ።
ዶናልድ ትራምፕ ከሳምንት በፊት ዩክሬን ለአሜሪካ ውድ የተባሉ የመሬት ማዕድናትን ለመውሰድ በይፋ ትዕዛዝ ያስቀመጠች ሲሆን የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አሜሪካ የ 500 ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ባቀረበችሁ ትዕዛዝ ላይ የሀገሪቱ የማዕድን ሚኒስቴር እንዳይፈርም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ተብሏል።
የዘለንስኪ አማካሪ በበኩሉ አሜሪካ የዩክሬንን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ያስተላለፈችው ትዕዛዝ "በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አውሮፓዊያን አፍሪካን መቀራመት" በሚል ካስተላለፉት አምባገነናዊ ትዕዛዝ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ ተችተዋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩክሬን በጆ ባይደን አስተዳደር ወቀት ከአሜሪካ የወሰደችውን 300 ቢሊዮን ዶላር መመለስ አለባት ብለው ያምናሉ።
ዶናልድ ትራምፕ ከሳምንት በፊት ዩክሬን ለአሜሪካ ውድ የተባሉ የመሬት ማዕድናትን ለመውሰድ በይፋ ትዕዛዝ ያስቀመጠች ሲሆን የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ አሜሪካ የ 500 ቢሊዮን ዶላር ግምት ያላቸውን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ባቀረበችሁ ትዕዛዝ ላይ የሀገሪቱ የማዕድን ሚኒስቴር እንዳይፈርም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ተብሏል።
የዘለንስኪ አማካሪ በበኩሉ አሜሪካ የዩክሬንን የከበሩ ማዕድናትን ለመውሰድ ያስተላለፈችው ትዕዛዝ "በ18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አውሮፓዊያን አፍሪካን መቀራመት" በሚል ካስተላለፉት አምባገነናዊ ትዕዛዝ ጋር ተመሳሳይ ነው ሲሉ ተችተዋል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA