አዲስ የመዳበሪያ ፋብሪካ በቀጣዩ አመት እንደሚከፈት ተገለፀ፡፡
የመዳበሪያ አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በሚቀጥለዉ ዓመት የመዳበሪያ ፋብሪካ በኢትዮጵያ እንደሚከፈት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ የማዳበሪያ ፋብሪካ ከግሉ ዘርፍ ጋር በመተባበር ይከፈታል ብለዋል፡፡
ከግሉ ዘርፍ ጋር መክፈት ካልተቻለ መንግስት ብቻውን ይህን በሚቀጥለዉ ዓመት እዉን ያደርገዋል ሲሉ ለምክርቤቱ አባላት አስታዉቋል፡፡
ኢትዮጵያ ከፍተኛ ወጪ በማዉጣት በገፍ በየዓመቱ ከዉጭ ከምታስገባቸዉ መካከል የአፈር መዳበሪያ አንዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጲያ በቀን 150 ሺ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ 24 ሚለየን ኩታል ገደማ የአፈር ማደበሪያ እንደ ሀገር ያስፈልገናል ብለዋል፡፡
በቀን 1መቶ ሃምሳ ሺ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባው በምላሻቸው ገልጸዋል፡፡
ይህ ብቻም አይደለም ለእያንዳንዱ አርሶ አደር በወታደር አጅበን እናደርሳለን ፤ ታዲያ ይህ ሁሉ ችግር የሚፈታው የማዳበሪያ ፋብሪካ ሲፈከት ነው ብለዋል፡፡
@Ethio_fastnews
@Ethio_fastnews
የመዳበሪያ አቅርቦት ችግርን ለመፍታት በሚቀጥለዉ ዓመት የመዳበሪያ ፋብሪካ በኢትዮጵያ እንደሚከፈት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ የማዳበሪያ ፋብሪካ ከግሉ ዘርፍ ጋር በመተባበር ይከፈታል ብለዋል፡፡
ከግሉ ዘርፍ ጋር መክፈት ካልተቻለ መንግስት ብቻውን ይህን በሚቀጥለዉ ዓመት እዉን ያደርገዋል ሲሉ ለምክርቤቱ አባላት አስታዉቋል፡፡
ኢትዮጵያ ከፍተኛ ወጪ በማዉጣት በገፍ በየዓመቱ ከዉጭ ከምታስገባቸዉ መካከል የአፈር መዳበሪያ አንዱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡
ኢትዮጲያ በቀን 150 ሺ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ከውጭ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ 24 ሚለየን ኩታል ገደማ የአፈር ማደበሪያ እንደ ሀገር ያስፈልገናል ብለዋል፡፡
በቀን 1መቶ ሃምሳ ሺ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባው በምላሻቸው ገልጸዋል፡፡
ይህ ብቻም አይደለም ለእያንዳንዱ አርሶ አደር በወታደር አጅበን እናደርሳለን ፤ ታዲያ ይህ ሁሉ ችግር የሚፈታው የማዳበሪያ ፋብሪካ ሲፈከት ነው ብለዋል፡፡
@Ethio_fastnews
@Ethio_fastnews