የመሬት መንቀጥቀጥ‼️
በትናንትናው ዕለት በአፋር ክልል በ #ዳሎል እና #ኮናባ ወረዳ አካባቢ ከለሊቱ 10:00 ጀምሮ ከ ዘጠኝ ጊዜ በላይ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
ይህ መሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ ሲሆን ብዙ ቤቶችን አፍርሷል ብለዋል።
ህብረተሰቡ ተደናግጦ እቃውን አውጥቶ ውጭ ላይ ለመዋል እና ለማደር ተገዷል ብለዋል።
[ @MadoNews ]
በትናንትናው ዕለት በአፋር ክልል በ #ዳሎል እና #ኮናባ ወረዳ አካባቢ ከለሊቱ 10:00 ጀምሮ ከ ዘጠኝ ጊዜ በላይ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
ይህ መሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 5.3 የተለካ ሲሆን ብዙ ቤቶችን አፍርሷል ብለዋል።
ህብረተሰቡ ተደናግጦ እቃውን አውጥቶ ውጭ ላይ ለመዋል እና ለማደር ተገዷል ብለዋል።
[ @MadoNews ]