ኤርትራውያን "በህገወጥ የሰዎች አዛዋሪዎች ድርጊት መሰማራታቸውን" አንድ ሪፖርት አመላከተ፡፡
"በቡድን የተደራጁ የኤርትራ ዜግነት ያላቸው ሰዎች ስደተኞች ላይ ግፍ በመፈጸምና በህገወጥ የሰው ዝውውር በስፋት በመሳተፍ ላይ" እንደሚገኙ ተቀማጭነቱን ኔዘርላንድ ያደረገው የኮኒ ረጅከን ጥናት ተቋም አመላክቷል፡፡
ተቋሙ 124 ኤርትራውያን ስደተኞችን በጥናቱ ለናሙናነት የተጠቀመ ሲሆን፤ "ሁሉም ስደተኞች 'ወደ ኔዘርላንድ እንልካችኋለን' ተብለው ከተወሰዱ በኋላ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች እጅ መውደቃቸውን ነግረውኛል" ብሏል፡፡
ስደተኞቹ ሊቢያ ከገቡ በኋላ በሃገራቸው ዜጎች ከሚደርስባቸው ስድብና ድብደባ ባለፈ ወደ ቤተሰቦቻቸው እየደወሉ ገንዘብ እንድያስልኩ ይገደዳሉ ሲል የኮኒ ረጅከን ጥናት ያመላክታል፡፡ #brusselssignal
@ThiqahEth
"በቡድን የተደራጁ የኤርትራ ዜግነት ያላቸው ሰዎች ስደተኞች ላይ ግፍ በመፈጸምና በህገወጥ የሰው ዝውውር በስፋት በመሳተፍ ላይ" እንደሚገኙ ተቀማጭነቱን ኔዘርላንድ ያደረገው የኮኒ ረጅከን ጥናት ተቋም አመላክቷል፡፡
ተቋሙ 124 ኤርትራውያን ስደተኞችን በጥናቱ ለናሙናነት የተጠቀመ ሲሆን፤ "ሁሉም ስደተኞች 'ወደ ኔዘርላንድ እንልካችኋለን' ተብለው ከተወሰዱ በኋላ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች እጅ መውደቃቸውን ነግረውኛል" ብሏል፡፡
ስደተኞቹ ሊቢያ ከገቡ በኋላ በሃገራቸው ዜጎች ከሚደርስባቸው ስድብና ድብደባ ባለፈ ወደ ቤተሰቦቻቸው እየደወሉ ገንዘብ እንድያስልኩ ይገደዳሉ ሲል የኮኒ ረጅከን ጥናት ያመላክታል፡፡ #brusselssignal
@ThiqahEth