🌏Abu Hafsua [አቡ ሐፍሷ]


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


«رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ»
@AbuHafsaYimam

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


ትዳር እና ኢስላም 🌷🌹🥀 dan repost
ጥንቃቄ

ቀጥታ አካወንታችሁን ነው የሚጠልፉት ይህን
ሊንክ ተጭናቹ እንዳትገቡ አደራ ከምታምኑት  ሰውም
ጭምር ቢላክላችሁ  እንዳትነኩት የነዛ ሰዎች
አካወንት ተጠልፎባቸው ነው

ጥንቃቄ ጥንቃቄ ለሁሉም ሼር አድርጉት ይህ የነካችሁ ካላችሁ በቀጥታ አካወንታቹ ሀክ ተደርጓል ማለት ነው
scam ነው

ይህን ሁለተኛ ፎቶ ላይ ያለውን setting በማስተካከል የተጠለፈባችሁን አካወነት አስመልሱ

Settings -> devices -> በቀይ የተፃፈውን Terminat All Other session  የሚለውን ተጭናቹ  ok በማለት 24  ሰአት ሳይቆይ አስወግዱት 24  ሰአት ከቆይ እናንተን ሙሉ ለሙሉ የማስወገድ ሀይል አለው

ለሁሉም ሼር አድርጉት

ይህ አደራረጉ ላልገባቹ ተጨማሪ ጥያቄ ካላችሁ
በውስጥ መስመር አናግሩኝ @twhidfirst1


ንፅፅር ላይ ለተሰማራችሁ ወገኖች አጭር ጥቆማ
~
1- በቀዳሚነት የማነሳው ስራችሁን አጠናክራችሁ ቀጥሉ የሚል ነው። የግርግር ፈጣሪዎች ዋና አላማ ይህን ማሰናከል ስለሆነ ይበልጥ ትጋታችሁን ጨምሩ።
2- አቅማችሁን ይበልጥ አዳብሩ። በተለይም በቀዳሚነት የራሳችሁን ኢስላማዊ ግንዛቤ ከዐቂዳ ጀምራችሁ አጥሩ። እንደ አጠቃላይ ጥልቅ የሆነ ንባብና ጥናት ይኑራችሁ። ዘርፉ በደከመ አቅም የሚገባበት አይደለም። ወይ ባጭር ታጥቃችሁ ግቡ። ካልሆነ ይቅርባችሁ።
3- የሚቻል ከሆነ የጋራ መድረክ ቢኖራችሁ መልካም ነው። አካሄዱ ላይ የሚታዩ ጠንካራ እና ደካማ ጎኖችን ነቅሳችሁ የምትነጋገሩበት፣ ተግዳሮቶች እና መፍተሄዎቻቸው ላይ የምትወያዩበት፣ ልምድ የምትቀሳሰሙበትና የምትተራረሙበት፣ መረጃዎችን የምትለዋወጡበት፣ ... የጋራ መድረክ ቢኖር መልካም ነው። የሚቻል ከሆነ ማለቴ ነው። በሆነ ምክንያት በተናጠል መስራቱ ከተሻለም እሰየው።
4- በውይይት ጊዜ፣ በአቀራረብ ላይ፣ ... ሊኖራችሁ የሚገባን አደብና አነጋገር ድባቡ የሚወስነው ሳይሆን ቀድሞ የተጠና፣ ጠንካራ መሰረት ላይ የቆመ፣ ትንኮሳ የማይወዘውዘው እንዲሆን አድርጎ መቅረፅና ማነፅ ይገባል። ደግሞም አጀንዳ ተቀባይ አትሁኑ። መስመራችሁን አትልቀቁ፣ አታስለቅቁ። ካልሆነ ፍሬያማነታችሁን ሊቀንሰው ይችላል።
5- በተቻለ መጠን ከደዕዋው መስክ አትጥፉ። ሰዎች ናችሁና ሁሌ አይደላችሁም። የማይመች ሁኔታ ሊገጥም ይቻላል። ቤተቻለ መጠን ግን ከደዕዋው ዘርፍ አትራቁ። በመሀል እልም ማለት ሞራላችሁንም፣ አቅማችሁንም፣ ተፅእኗችሁንም ያቀዘቅዘዋል። ቆይታችሁ ስትመለሱ ነገሮች እንዳሰባችኋቸው ላይሆኑ ይችላሉ።
አላህ ያበርታችሁ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor


መልእክተኛው እኛ ዘንድ ከቤተሰብ ፣ ከሃብት ፣ ከሀገርና ከነፍሳችንም በላይ ናቸው !
ለሳቸው ክብር ለመሞት አይናችንን አናሽም !

https://t.me/Muhammedsirage






የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በጥላቻ ንግግር ግጭት ለመፍጠር የሚንቀሳቀሱ አካላት ተጠያቂ እንዲሆኑ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው

ኢትዮጵያ ብዝሃ ሀይማኖት የሆነች ሀገር እንደ መሆኗ የተለያየ እምነት ተከታዬች ለዘመናት ተፈቃቅደውና ተከባብረው ኖረውባታል። እየኖሩባትም ይገኛሉ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተለይም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ይህንን በጎ እሴት በመሸርሸር ውዝግብና ግጭት ለመፍጠር የሚሰሩ አካላት እየተበራከቱ መጥተዋል፡፡

በተለይም የእስልምናን መልካም እሴቶች እና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብር በመዳፈር ህዝበ ሙስሊሙን የሚያስቆጡ የጥላቻ ንግግሮች በስፋት እየተሰራጩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተረድቷል።

ጠቅላይ ም/ቤቱ እነዚህ አካላት ከዛሬ ነገ ህጋዊ እርምጃ ተወስዶባቸው ከጥፋታቸው ይታረማሉ በሚል ቀና እሳቤ ጉዳዩን በትዕግስት ሲከታተል ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ ጠቅላይ ም/ቤቱ ችግሩን ከዚህ በላይ በትዕግስት መመልከት ውጤቱ የከፋ በመሆኑ የኢስላምንና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብር የሚነኩ አካላት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማድረግ ከየትኛው አይነት ተግባር ቅድሚያ ሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡ የጥላቻ ንግግር በየትኛውም ወገን ቢሰነዘር ጠቅላይ ም/ቤቱ በጽኑ እንደሚያወግዝና ተጠያቂነት እንዲሰፍን እንደሚሰራም ማወቅ ይገባል፡፡

በመሆኑም በተደጋጋሚ ተከስቶ በቸልታ እየታለፈ ያለው የኢስላምንና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብርየሚነካ የጥላቻ ንግግር ያደረጉ ግለሰቦች አስተማሪ ቅጣት እንዲያገኙ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የፍትህ፣ የፀጥታና የደህንነት አካላት የህግ ተጠያቂነትን ለማምጣትና መሰል ጥፋቶች እንዳይደገሙ ከመቼውም ጊዜ በላይ በልዩ ትኩረት እንዲሰሩ ም/ቤቱ ያሳስባል።

በመሆኑም፡-
1. የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጉዳዩ ከዚህ በላይ ከመክረሩ በፊት የጋራ አቋም በመያዝ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲያገኝ አስቸኳይ ውሳኔ እንዲወስን።

2. ይህ በአደባባይ የተላለፈ የጥላቻ ንግግርና ሀይማኖታዊ ትንኮሳ በህዝበ ሙስሊሙ ላይ የፈጠረውን ህመም በአግባቡ በመረዳት የሚመለከታቸው የፀጥታና የህግ አካላት ተጨማሪ ጥፋት ከመከተሉ በፊት አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስዱ፤

3. የሰሞኑ የጥላቻ ንግግር ምንጩ የተራ ግለሰብ ቢመስልም ከጀርባ የአጀንዳና የሃሳብ ተጋሪዎች ያሉት በመሆኑ ህዝባዊ ቁጣ ከመቀስቀሱ በፊት የሀገርና የህዝብ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ሁሉ ከጠቅላይ ም/ቤቱ ጋር በመቆም ትንኮሳውን እንዲያወግዙ፤ እንዲሁም

4. ወቅቱ በሙስሊሞች እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች የፆም ወቅት እንደመሆኑ እንዲህ አይነት ከሀይማኖትና ከኢትዮጵያዊነት እሴት ያፈነገጡ የጥላቻ ንግግሮች የሚገሰፁበትና የሚታረሙበት የፅሞና ወቅት እንዲሆን ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

ጠቅላይ ም/ቤቱ የእስልምና አንኳር እሴቶችን በተለይም የፈጣሪያችንን አሏህ፣ የነቢያትን፣ የመለኮታዊ መፃህፍትንና የደጋግ ተከታዮችን ክብር የሚያጎድፉ ማንኛውም አይነት የጥላቻ ትንኮሳና ድርጊት በህግ አግባብ እንዲታረሙ ተቋማዊ ኃላፊነቱን የሚወጣም ይሆናል፡፡

ለእውነተኛ ሰላምና አብሮነት የሚቆረቆሩ አካላት ሁሉ ድርጊቱን እንዲያወግዙና ለፍትህ እንዲሰሩም ጠቅላይ ም/ቤቱ በድጋሚ ጥሪውን ያቀርባል።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ


ከ ቀደምቶች ንግግር🔊 dan repost
🆕🔴የመልካም ስራ ጥሪ
አሰላሙ ዐለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ

بسم الله الرحمن الرحيم

⭐️እንደሚታወቀው መረከዝ አቡ ሙሳ አልአሽዐሪ ላለፉት 4 አመታት ገደማ የቁርአን ሂፍዝና ተያያዥ የተረቢያ ትምህርቶችን በተለያዩ መርሀግብሮች ማለትም በአዳሪ፣ በተመላላሽና በርቀት በርካታ ተማሪዎችን አስተምሮ ለውጤት በማብቃት ኡማውን በዲኑ የሚያገለግሉ ተተኪዎችን በማፍራት የበኩሉን አሰተዋፆ ሲያበረክት ቆይቷል ።

📸እነሆ አሁን ላይ መርከዙ ተደራሽነቱን በማስፋት በ3ቱም ቅርንጫፎች በበይነ መረብ የሚማሩትንም ጨምሮ ቁጥራቸው ወድ 400 ገደማ የሚደርሱ ተማሪዎችን እያስተማረ ይገኛል ።

✅አንዱ ቅርንጫፍ 30 አከባቢ የሚሆኑ ተማሪዎችን ያለ ምንም ክፍያ የምናስተምር ሲሆን በ2ቱ ቅርንጫፎች ላይ መክፈል ለማይችሉ የግድ መማር ያለባቸው 10ራ ምናምን ተማሪዎችን እና በ ኦንላይን በርከት ያሉ ተማሪዎች በነፃ ተቀብለን እያስተማርን እንገኛለን ።
አጠቃላይ በነፃ የምናስተምራቸው ተማሪዎች አሁን ላይ ቁጥራቸው ወድ 45 አከባቢ ደርሷል ።

☑️እኛ አቅማችን በሚችለው አላህ በረካ አድርጎልን  ይሄን ያክል ርቀት ተጉዘናልና እናንተስ ለቀጣዩ ፕሮጄክታችን ልታግዙን ዝግጁ አይደላችሁም ?  ዛሬ ስለሱ ይሆናል የምናወራው።

🥳ይሄንን ሁሉ ስናድርግ ሁሉም ነገር አልጋ በአልጋ ሆኖልን ሳይሆ በጣም ብዙ ቻሌንጆችን በመቋቋም መሆኑን እንድትረዱልን እንፈልጋለን ። በጣም ብዙ ውጣ ውረዶች ..
አሁን ላይ ግን አንዱንና ዋነኛውን ነው የምንነግራቹህ ። እሱም ቋሚ የሆነ ቦታ አለማግኘታችን እና በቤት ኪራይ መሰቃየታችን ትልቁ ተግዳሮታችን ነው ።

📣ስለሆነም እነሆ ዛሬ ላይ የሙስሊሙን ማህበረሰብ እገዛ ፈልገን የመጣነው በዚሁ ጉዳይ ላይ ነውና በአላህ ፍቃድ በህይውት እስካለን ድረስ ኢስላማዊ ሀለሰፊነታችንን የምንወጣበት እና ለልጆቻችንና ለቀጣዩ ትውልድ መልካምን ነገር ያስቀጥል ዘንድ ይሄንን መርከዝ ገንብተን ለማስረከብ ሁላችንም የበኩላችንን አሰተዋፆ እንድናበረክት በአለሰህ ስም እንጠይቃለን ።

ይሄንን በማስመልከት ታላቅ የዳዕዋና የኒያ ፕሮግራም አዘጋጀተናል። እርሶም እንዳይቀሩ በክብር ተገሰብዘዋል።

😬የእለቱ ተጋባዥ እንግዱች ▶️

✅ ኡስታዝ  ሳዳት ከማል
✅ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
✅ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ
✅ ሸይኽ   አወል ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ ኸድር ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ አቡ ሙሰሊም

😓እሁድ ማታ ከተረዊህ ሰላት በሇላ
4️⃣🔤1️⃣5️⃣


💎ፕሮግራሙ የሚካሄድበት የተሌግራም ግሩፕ⤵️
https://t.me/merkezabumussa1
https://t.me/merkezabumussa1

ውድና የተከበራቹህ ሙስሊም ወንድምና እህቶች፣ የቁርአንና ሱና ወዳጆች ይሄንን ፕሮግራም ሼር በማድረግ የአጅር ተካፋይ እንድትሆኑ ለማስታወስ እንወዳለን ።


ወንድም እና እህቶች ተባበሩን!

ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የሞተር ታርጋ መንገድ ላይ ወድቆ ጠፍቷል የሞተሩ ባለቤት ቤተሰቡን የሚያስተዳድረዉ የእለት እንጀራዉን የሚያገኝዉ በዚሁ ስለሆነ በዚህ ኑሮ ዉድነት ስራ ከፈታ ቀናቶች ስለተቆጠረ እባካችሁ ይህን ታርጋ ያገኘ ከስር በተገለጽዉ ቁጥር ያሳዉቀን

SHARE ....SHARE .....SHARE ....SHARE

0973096262
        or
0907136729


ወንድም እና እህቶች ተባበሩን!

ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የሞተር ታርጋ መንገድ ላይ ወድቆ ጠፍቷል የሞተሩ ባለቤት ቤተሰቡን የሚያስተዳድረዉ የእለት እንጀራዉን የሚያገኝዉ በዚሁ ስለሆነ በዚህ ኑሮ ዉድነት ስራ ከፈታ ቀናቶች ስለተቆጠረ እባካችሁ ይህን ታርጋ ያገኘ ከስር በተገለጽዉ ቁጥር ያሳዉቀን

SHARE ....SHARE .....SHARE ....SHARE

0973096262
        or
0907136729


👉ለዛ ለመናፍስት አድርሱልኝ አደራ‼️

ሶለዋት እያወረዳችሁ አሰራጩት ሐያ!!


ሙሀመድ ﷺ
ሙሀመድ ﷺ

👉ሙሀመድ በሚል ስም አንሸማቀቅም።

🎙በኑረዲን አል-አረብ

http://t.me/nuredinal_arebi
http://t.me/nuredinal_arebi


⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
🌱አዲስ የመሀደራ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም
🫴
𝚖𝚘𝚛𝚎

😬የእለቱ ተጋባዥ እንግዱች ▶️

✅ ኡስታዝ  ሳዳት ከማል
✅ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር
✅ ኡስታዝ ሙሐመድ ሲራጅ
✅  ሸይኽ   አወል ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ ኸድር ኬሚሴ
✅ ኡስታዝ አቡ ሙሰሊም

😓እሁድ ማታ ከተረዊህ ሰላት በሇላ
4️⃣🔤1️⃣5️⃣


💎ፕሮግራሙ የሚካሄድበት የተሌግራም ግሩፕ⤵️
t.me/merkezabumussa1
t.me/merkezabumussa1




Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ረመዿን 6
🌙 هل تدركه بعد ذلك 🌙

ከዚህ በኃላ የሚመጣውን ረመዿንን ታገኘዋለህ ወይ?

🌌 لا ندري هل سنعيش إلى رمضان آخر.
🌌 كم فقدنا من عزيز أو جار أو قريب في رمضان

እስከመጪው ረመዿን ድረስ መኖራችንን አናውቅም
በዚሁ ረመዿን ስንትና ስንት ወዳጆችን፣ ጎረቤት እና ቅርብ ሰዎችን አጥተናል!

ይህ የተባረከ ወር በ ዓመት 1 ግዜ ብቻ የሚያልፍ የሆነ ወር ነው
ቀጣይ ዓመት ይህን ወር ድጋሚ ማግኘትህን ወይም ደግሞ ከዚያ በፊት መሞትህን አታውቅም
ስለዚህ በዚህ ወር ልትጠነክር እና ወደ አላህ የሚያቀርቡህን ነገራቶች በመተግበር ልትፈጥን ይገባል፤
እንዲሁም ከአላህ ቅጣት የሚያድኑህን ሰበቦችን ለመስራት ልትበረታ የአላህ መሃርታን የሚያስገኙ ወንጀልህን ሊያሰርዙ የሚችሉ መልካም ስራዎችን ልትሰራ ይገባል
ምክንያቱም ቀጣይ ዓመት ይህን ወር ድጋሚ ማግኘትህን አታውቅም!
በዚህ ወር ለሙስሊሞች የተወደደ ነው፤ ሌሊቱን በሰላት ሊቆሙ በላጩ ፤11 ረክዓ ሊሰግዱ ሁለት ሁለት እያደረጉ፤
በውስጧም ቁርዓንን አስተካክለው ባማረ መልኩ በኹሹዕ ሊያነቡ ይገባል
በሰላቱም ሩኩዕ እና ሱጁድ ሲወርዱ በእርጋታ እና በኹሹዕ ሊሆን ይገባል በሰላታቸው አይቻኮሉ ጎንበስ ቀና ብቻ አያድርጉት፤ ዋናው የሚፈለገው ልክ ነብያችን ሲሰግዱ እንደነበረው በኹሹዕ በዕርጋታ እና ልባቸውን ሰጥተው በጥሞና ያማረ አቀራርን እየቀሩ እያስተነተኑ መሆን አለበት እንጂ አንዳንድ ሰዎች በሰላት ተራዊህ እንደሚሰግዱት የችኮላ ጎንበስ ቀና ሰላት መሆን የለበትም፤ ምናልባትም እንዲህ አይነት ሰላት ተቀባይነት የሌላትና የማትበቃ ሰላት ትሆናለችና።

🔈 የተከበሩ ሸይኽ አብዱልዓዚዝ ቢን ባዝ አላህ ይዘንላቸውና


غنيمة عظيمة


አላህ ያበርታን

አንሷር ሙሀመድ (አቡ ሙሀመድ)
ጆይን ይበሉ


https://t.me/sunnahlight8800


Abu_Oubeida~channel dan repost
ከስቡል ሐላል online የንግድ ስራ

ከስር ያለው የቴሌግራም ግሩፕ ሊንካችን ነውና ሸር በማድረግ አስተዋውቁን፡ባረከሏሁ ፊኩም
t.me/KesbulHalalOnlineMarket




رمضان مبارك
تقبل الله طاعتكم وصالح أعمالكم


ሙሓደራ ③

📌محاضرة بعنوان:  فضائل رمضان وكيفية استقباله

🎙 አቡ አዩበ ሙሐመድ ሰዒድ


https://telegram.me/abutoiba
https://telegram.me/abutoiba


የአፋልጉኝ ማስታወቂያ!

ልጃችን ሲትራ አህመድ የ13 ዓመት ልጅና የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪ ስትሆን በቀን 18/6/2017 ትምርት ቤት እንደሄደች አልተመለሰችም።

ልጃችንን ያዬ ወይም ያለችበትን የሚያዉቅ ከዚህ በታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች ደዉለዉ እንዲያሳዉቁን በታላቅ ትህትና እንጠይቃለን።
ፈላጊ ወላጆቿ

ስልክ 0912778361
              0912891238
የግሩፕ እና የቻናል ባልተቤቶች
ለአላህ ስትሉ ሼር ሼር በማድርግ ተባበሩን።


ቁረአን  ማውቅ የእወቀቶች ሁሉ እውቀትነው
ይህንን ቁርአን እርሶ መቅራት እየፈለጉና እየተመኙ መቅራት አልቻሉም እንግዲያውሱ አሁን ምኞቶንና ፍላጎታቹን በአላህ ፍቃድ እናሳካልን
      
በእጃቹላይ ባለ ሰልካቹና ጥቂተት ደቂቃውች በአላቹሁሁበት ቦታ ሁናቹ ለኛ ሰጡን እኛደግሞ በአላህ ፍቃድ ቁርአን አብርን እንቅራልን
                  👉   የምንሰጠው ትምህርቶች🏛
1️⃣ ቃኢደቱል ኑራንያ
2️⃣ ቁርአን በእይታ(ነዘር)
3️⃣ ቁርአን በሸምደዳ(ሂፈዝ )
እና የአቂዳ ኪታቦች ሀዲስ እና የተለያዩ ኪታቦች  እናስቀራለን

                         👉  የምናሰቀራበት ሁኔታ
📲 ቴሌ ግራም
📲 በዋትሰ አፕ
📲 በኢሞ
📲 በዙም ሜት
             የቂራአት ሰአት ⏰ ከሰላት ሰአት ውጨ 🕌🕋
              
    መማር ለሚፈልግ ብቻ  
በዚህ ገብታቺሁ አናግሩን

ይችን ጠቅ ያርጓት
👇👇👇👇👇👇
@Yerehman453

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.