📙 ከሙብተዲዖች ጋር መቀማመጥ ያለው አደጋ!
ታላቁ የየመኑ ሊቅ ሙሀመድ አሽ’ሸውካኒይ ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
«قال الله تعالى "وَإِذَا رَأَيْتَ الَّذِيْنَ يَخُوْضُوْنَ فِيْ آيَاتِنَا فَأَعْرِضْ عَنْهُمْ حَتَّىٰ يَخُوْضُوْا فِيْ حَدِيْثٍ غَيْرِهِ" الأنعام: ٦٩
አላህ ጀለ ወዓዘ እንዲህ አለ "እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚገቡትን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ሌላ በኾነ ወሬ እስከሚገቡ ድረስ ተዋቸው፡፡" አንዓም 68
وفي هذه الآية موعظة عظيمة لمن يتسمح بمجالسة المبتدعة، الذين يحرفون كلام الله، ويتلاعبون بكتابه وسنة رسوله صلى الله عليه وسلم ويردون ذلك إلى أهوائهم المضلة وبدعهم الفاسدة، فإنه إذا لم ينكر عليهم ويغير ما هم فيه فأقل الأحوال أن يترك مجالستهم، وذلك يسير عليه غير عسير.
በዚች አንቀፅ ውስጥ እነዚያ የአላህን ንግግር የሚያንሻፍፉ፣ በመፅሀፉ እና በመልእክተኛው መንገድ የሚጫወቱ፣ ያንን ሁሉ ወደ አጥማሚ ስሜታቸው እና ወደ ተበላሸ ፈጠራቸው የሚመልሱ የሆኑትን ሙብተዲዖችን በመቀማመጥ ለሚተሻሽ ሰው ሁሉ ትልቅ ምክር አለ። እሱ ካልተቃወማቸው እና እነሱ ያሉበትን ሁኔታ የማይቀይር ከሆነ፤ ያለበት ትንሹ ሀላፍትና እነሱን መቀማመጥ መተው ነው። ይህም ደግሞ በሱ ላይ ቀላል ነው ከባድ አይደለም።"
وقد يجعلون حضوره معهم مع تنزهه عما يتلبسون به شبهةً يشبهون بها على العامة ،فيكون في حضوره مفسدة زائدة على مجرد سماع المنكر.
ሰውዬው ከነሱ ቢድዓ የጠራ ከመሆኑም ጋር ከነሱ ጋር መቀማመጡን በተራው ማህበረሰብ ላይ የሚያወዛግቡበት ብዥታ ሊያደርጉት ይችላል። ስለዚህ እነሱ ጋር በመቀማመጡ መጥፎን ነገር ከመስማት በሻገር ተጨማሪ ውድመት ይከሰታል።
وقد شاهدنا من هذه المجالس الملعونة ما لا يأتي عليه الحصر، وقمنا في نصرة الحق ودفع الباطل بما قدرنا عليه، وبلغت إليه طاقتنا.
በርግጥ ከነዚህ የተረገሙ መቀማመጦች የማይገደቡ በርካታ ነገራቶችን አይተናል። ሀቅን በመርዳት እና ባጢልን በመገፍተር የቻልነውን ልክ እና አቅማችን በደረሰችው ቆመናል።
ومن عرف هذه الشريعة المطهرة حق معرفتها، علم أن مجالسة أهل البدع المضلة فيها من المفسدة أضعاف أضعاف ما في مجالسة من يعصي الله بفعل شيئ من المحرمات
ይቺን ንፁህ የሆነችዋን ሸሪዓን ተገቢ የሆነን መገንዘብ የተገነዘበ ሰው የአጥማሚ ፈጠራ ባለቤቶችን መቀማመጥ ከአደጋ ሆኖ በውስጡ ከክልክሎች አንዱን በመስራት አላህን የማመፅ ባልተቤቶችን መቀማመጥ ውስጥ ካለው አደጋ የእጥፍ እጥፍ እንደሆነ ያውቃል።
ولاسيما لمن كان غير راسخ القدم في علم الكتاب والسنة فإنه ربما ينفق عليه من كذباتهم وهذيانهم ما هو من البطلان بأوضح مكان، فينقدح في قلبه ما يصعب علاجه ويعسر دفعه فيعمل بذلك مدة عمره ويلقى الله به معتقدا أنه من الحق ،وهو من ابطل الباطل وأنكر المنكر.
በተለይ ደግሞ በቁርአን እና ሀዲስ እውቀት እግሩ ያልጠለቀ ለሆነ አካል! ምናልባትም ከመዘባረቃቸው እና ከመዋሸታቸው የሆነ በጣም ግልፅ በሆነ ደረጃ ያለ ባጢል ሊደበቅበት ይችላል። ከዚያም መታከሙ የሚያስቸግር እና መገፍተሩ የሚከብድ የሆነ ነገር በልቡ ላይ ይጫራል። እድሜ ልኩ በዚያ ባጢል ይሰራ። በጣም ግልፅ ከሆኑ ውሸቶች እና በጣም ግልፅ ከሆኑ መጥፎዎች የሚቆጠር ሆኖ ሳለ ሀቅ ነው ብሎ ያሰበ ሲሆን አላህን በዛ ባጢል ይገናኛል።»
اهـ فتح القدير سورة الأنعام: الآية ٦٩.
ዛሬ ዛሬ ግን በርካታ ከመንሀጅ የተፍረከረኩ የሆኑ አካላት ከቢድዓ ባልተቤቶች ጋር በመስለሀ ስም አድርገው የሚቀማመጡ፣ የሚጓዙ፣ የሚሳሳቁ፣ የሚወዳደሱ፣ የሚሿሿሙ፣ የሚተጋገዙ፣ እና የሚተሻሹ በርካታ ናቸው። በጣም የሚያሳዝነው እነሱን አይቶ የሚፍረከረከው በበርካታ የሚቆጠር ወጣት ክፍል ነው። አላህን የሚፈሩ ቢሆኑ እዛ የሚገኝ የሆነን ያልተረጋገጠ ጥቅም አይኖች ከሚያዩት ግዙፍ ግዙፍ መፍሰዳዎች ጋር ባላወዳደሩ ነበር። በርግጥ ለኡማው መስለሀ በሚል ይቀባቡት እንጂ የሚፈልጉት የግል ጥቅምን ነው። ስልጣን፣ ገንዘብ፣ እውቅና እና ክብር ፈልገው እንደሆነ እያየን ነው። አላህ ሁሉንም ቀናውን መንገድ ይምራው።
✍ በወንድም፡ ሙሀመድ አል-ወልቂጢይ
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed
ታላቁ የየመኑ ሊቅ ሙሀመድ አሽ’ሸውካኒይ ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
«قال الله تعالى "وَإِذَا رَأَيْتَ الَّذِيْنَ يَخُوْضُوْنَ فِيْ آيَاتِنَا فَأَعْرِضْ عَنْهُمْ حَتَّىٰ يَخُوْضُوْا فِيْ حَدِيْثٍ غَيْرِهِ" الأنعام: ٦٩
አላህ ጀለ ወዓዘ እንዲህ አለ "እነዚያንም በአንቀጾቻችን የሚገቡትን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ሌላ በኾነ ወሬ እስከሚገቡ ድረስ ተዋቸው፡፡" አንዓም 68
وفي هذه الآية موعظة عظيمة لمن يتسمح بمجالسة المبتدعة، الذين يحرفون كلام الله، ويتلاعبون بكتابه وسنة رسوله صلى الله عليه وسلم ويردون ذلك إلى أهوائهم المضلة وبدعهم الفاسدة، فإنه إذا لم ينكر عليهم ويغير ما هم فيه فأقل الأحوال أن يترك مجالستهم، وذلك يسير عليه غير عسير.
በዚች አንቀፅ ውስጥ እነዚያ የአላህን ንግግር የሚያንሻፍፉ፣ በመፅሀፉ እና በመልእክተኛው መንገድ የሚጫወቱ፣ ያንን ሁሉ ወደ አጥማሚ ስሜታቸው እና ወደ ተበላሸ ፈጠራቸው የሚመልሱ የሆኑትን ሙብተዲዖችን በመቀማመጥ ለሚተሻሽ ሰው ሁሉ ትልቅ ምክር አለ። እሱ ካልተቃወማቸው እና እነሱ ያሉበትን ሁኔታ የማይቀይር ከሆነ፤ ያለበት ትንሹ ሀላፍትና እነሱን መቀማመጥ መተው ነው። ይህም ደግሞ በሱ ላይ ቀላል ነው ከባድ አይደለም።"
وقد يجعلون حضوره معهم مع تنزهه عما يتلبسون به شبهةً يشبهون بها على العامة ،فيكون في حضوره مفسدة زائدة على مجرد سماع المنكر.
ሰውዬው ከነሱ ቢድዓ የጠራ ከመሆኑም ጋር ከነሱ ጋር መቀማመጡን በተራው ማህበረሰብ ላይ የሚያወዛግቡበት ብዥታ ሊያደርጉት ይችላል። ስለዚህ እነሱ ጋር በመቀማመጡ መጥፎን ነገር ከመስማት በሻገር ተጨማሪ ውድመት ይከሰታል።
وقد شاهدنا من هذه المجالس الملعونة ما لا يأتي عليه الحصر، وقمنا في نصرة الحق ودفع الباطل بما قدرنا عليه، وبلغت إليه طاقتنا.
በርግጥ ከነዚህ የተረገሙ መቀማመጦች የማይገደቡ በርካታ ነገራቶችን አይተናል። ሀቅን በመርዳት እና ባጢልን በመገፍተር የቻልነውን ልክ እና አቅማችን በደረሰችው ቆመናል።
ومن عرف هذه الشريعة المطهرة حق معرفتها، علم أن مجالسة أهل البدع المضلة فيها من المفسدة أضعاف أضعاف ما في مجالسة من يعصي الله بفعل شيئ من المحرمات
ይቺን ንፁህ የሆነችዋን ሸሪዓን ተገቢ የሆነን መገንዘብ የተገነዘበ ሰው የአጥማሚ ፈጠራ ባለቤቶችን መቀማመጥ ከአደጋ ሆኖ በውስጡ ከክልክሎች አንዱን በመስራት አላህን የማመፅ ባልተቤቶችን መቀማመጥ ውስጥ ካለው አደጋ የእጥፍ እጥፍ እንደሆነ ያውቃል።
ولاسيما لمن كان غير راسخ القدم في علم الكتاب والسنة فإنه ربما ينفق عليه من كذباتهم وهذيانهم ما هو من البطلان بأوضح مكان، فينقدح في قلبه ما يصعب علاجه ويعسر دفعه فيعمل بذلك مدة عمره ويلقى الله به معتقدا أنه من الحق ،وهو من ابطل الباطل وأنكر المنكر.
በተለይ ደግሞ በቁርአን እና ሀዲስ እውቀት እግሩ ያልጠለቀ ለሆነ አካል! ምናልባትም ከመዘባረቃቸው እና ከመዋሸታቸው የሆነ በጣም ግልፅ በሆነ ደረጃ ያለ ባጢል ሊደበቅበት ይችላል። ከዚያም መታከሙ የሚያስቸግር እና መገፍተሩ የሚከብድ የሆነ ነገር በልቡ ላይ ይጫራል። እድሜ ልኩ በዚያ ባጢል ይሰራ። በጣም ግልፅ ከሆኑ ውሸቶች እና በጣም ግልፅ ከሆኑ መጥፎዎች የሚቆጠር ሆኖ ሳለ ሀቅ ነው ብሎ ያሰበ ሲሆን አላህን በዛ ባጢል ይገናኛል።»
اهـ فتح القدير سورة الأنعام: الآية ٦٩.
ዛሬ ዛሬ ግን በርካታ ከመንሀጅ የተፍረከረኩ የሆኑ አካላት ከቢድዓ ባልተቤቶች ጋር በመስለሀ ስም አድርገው የሚቀማመጡ፣ የሚጓዙ፣ የሚሳሳቁ፣ የሚወዳደሱ፣ የሚሿሿሙ፣ የሚተጋገዙ፣ እና የሚተሻሹ በርካታ ናቸው። በጣም የሚያሳዝነው እነሱን አይቶ የሚፍረከረከው በበርካታ የሚቆጠር ወጣት ክፍል ነው። አላህን የሚፈሩ ቢሆኑ እዛ የሚገኝ የሆነን ያልተረጋገጠ ጥቅም አይኖች ከሚያዩት ግዙፍ ግዙፍ መፍሰዳዎች ጋር ባላወዳደሩ ነበር። በርግጥ ለኡማው መስለሀ በሚል ይቀባቡት እንጂ የሚፈልጉት የግል ጥቅምን ነው። ስልጣን፣ ገንዘብ፣ እውቅና እና ክብር ፈልገው እንደሆነ እያየን ነው። አላህ ሁሉንም ቀናውን መንገድ ይምራው።
✍ በወንድም፡ ሙሀመድ አል-ወልቂጢይ
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed