ተጠቀሙባት‼
===========
✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት ወቅት።
ውዱ ነቢይ እንዲህ ብለዋል፦
(يَوْمُ الجُمُعة ثِنْتَا عَشْرَةَ سَاعَةً ، لاَ يُوجَد فِيهَا عَبْدٌ مُسْلِمٌ يَسْأَلُ الله شَيْئاً إِلاَّ آتَاهُ إِيَّاهُ ، فَالْتَمِسُوهَا آخِرَ سَاعَةٍ بَعْدَ العَصْر)
رواه أبو داود (1048) والنسائي (1389) ، وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " ، والنووي في "المجموع" (4 / 471) .
===========
✍ በዕለተ ጁሙዓህ ከዐስር በኋላ እስከ መጝሪብ ድረስ ዱዓእ ተቀባይ የሚሆንባት አንድት ልዩ ወቅት አለች። አንድ ባሪያ አላህን ከልቡ ከጠየቀው፤ ያቺኑ የሰጠው ቢሆን እንጂ ዱዓእ የማይመለስባት ወቅት።
ውዱ ነቢይ እንዲህ ብለዋል፦
(يَوْمُ الجُمُعة ثِنْتَا عَشْرَةَ سَاعَةً ، لاَ يُوجَد فِيهَا عَبْدٌ مُسْلِمٌ يَسْأَلُ الله شَيْئاً إِلاَّ آتَاهُ إِيَّاهُ ، فَالْتَمِسُوهَا آخِرَ سَاعَةٍ بَعْدَ العَصْر)
رواه أبو داود (1048) والنسائي (1389) ، وصححه الألباني في " صحيح أبي داود " ، والنووي في "المجموع" (4 / 471) .