ለሚመለከተው ሁሉ‼️
ረመዷን አንድ ወር (30 ቀን) አካባቢ ቀርቶታል
በሀይድ፣ በወሊድ ፣ በህመም፣ በጉዞ ምክንያቶች ያለፈዉ ረመዷን ቀዳ ያለባቹ ሙስሊም ወንድም እህቶች በቀሩት ቀናቶች ቀዳቹን አዉጡ!
ጊዜዉ ገና ነዉ በማለት ተዘናግተን ሲያልፈን ፈትዋ ለመጠየቅ ከምንሯሯጥ ከአሁኑ ዕዳችንን በግዜ እንክፈል ‼️
አላህ ያግዘን መጪውንም በሰላም አድርሶ በመልካም ከሚፆሙት ያድርገን!🤲
ሼር በማድረግ እናስታውስ ባረከላሁ ፊኩም!
https://t.me/tdarna_islam
https://t.me/tdarna_islam
ረመዷን አንድ ወር (30 ቀን) አካባቢ ቀርቶታል
በሀይድ፣ በወሊድ ፣ በህመም፣ በጉዞ ምክንያቶች ያለፈዉ ረመዷን ቀዳ ያለባቹ ሙስሊም ወንድም እህቶች በቀሩት ቀናቶች ቀዳቹን አዉጡ!
ጊዜዉ ገና ነዉ በማለት ተዘናግተን ሲያልፈን ፈትዋ ለመጠየቅ ከምንሯሯጥ ከአሁኑ ዕዳችንን በግዜ እንክፈል ‼️
አላህ ያግዘን መጪውንም በሰላም አድርሶ በመልካም ከሚፆሙት ያድርገን!🤲
ሼር በማድረግ እናስታውስ ባረከላሁ ፊኩም!
https://t.me/tdarna_islam
https://t.me/tdarna_islam