በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ ታጥቀው በጫካ የነበሩ በሰላም እጃቸውን ተሰጥተዋል።
አማራ ፖሊስ፡ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ የሰላም አማራጩን የተቀበሉ የታጠቁ ሀይሎች ወደ ሰላማዊ አማራጭ መጣታቸውን የወረዳው ፖሊስ ገልጿል።
ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም የያዙት ትግል የተሳሳተ መሆኑን በመገንዘብ የሰላም አማራጩን ተቀብለው በሰላም ከህዝባቸው ጋር ለመቀላቀል ከ17 የታጣቂው አባላት 5 ከነትጥቃቸው እና 12 በጀሌ እጅ ሰጥተው ወደ ተሃድሶ በሰላም ገብተዋል ፡፡
ምንጭ ፡- የደ/ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ ፖሊስ ኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ነው።
አማራ ፖሊስ፡ጥር 29 ቀን 2017 ዓ.ም
በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ የሰላም አማራጩን የተቀበሉ የታጠቁ ሀይሎች ወደ ሰላማዊ አማራጭ መጣታቸውን የወረዳው ፖሊስ ገልጿል።
ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም የያዙት ትግል የተሳሳተ መሆኑን በመገንዘብ የሰላም አማራጩን ተቀብለው በሰላም ከህዝባቸው ጋር ለመቀላቀል ከ17 የታጣቂው አባላት 5 ከነትጥቃቸው እና 12 በጀሌ እጅ ሰጥተው ወደ ተሃድሶ በሰላም ገብተዋል ፡፡
ምንጭ ፡- የደ/ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ ፖሊስ ኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ነው።