በፅንፈኛ ቡድኑ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው ተባለ
በአዊ ብሔረሰብ ዞን ዳንግላ ወረዳ በአባድረ ቀበሌ በፅንፈኛ ቡድኑ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ጠናክሮ እንደቀጠለ መሆኑ ተገልጿል።
መከላከያ ሰራዊቱ ባደረገው የተጠና ኦፕሬሽን በአካባቢው የሚገኘው ፅንፈኛ ቡድን ሙትና ቁስኛ የሆነ ሲሆን አብዛኛውም ለሰራዊቱ እጅ እንዲሰጥ ተደርጓል።
በተጨማሪም ቡድኑ ሲጠቀምበት የነበረ በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያ ለመከላከያ ሰራዊቱ ገቢ ተደርጓል ተብሏል።
መረጃው የዳንግላ ወረዳ ኮምኒኬሽን ነው።
በአዊ ብሔረሰብ ዞን ዳንግላ ወረዳ በአባድረ ቀበሌ በፅንፈኛ ቡድኑ ላይ እየተወሰደ ያለው እርምጃ ጠናክሮ እንደቀጠለ መሆኑ ተገልጿል።
መከላከያ ሰራዊቱ ባደረገው የተጠና ኦፕሬሽን በአካባቢው የሚገኘው ፅንፈኛ ቡድን ሙትና ቁስኛ የሆነ ሲሆን አብዛኛውም ለሰራዊቱ እጅ እንዲሰጥ ተደርጓል።
በተጨማሪም ቡድኑ ሲጠቀምበት የነበረ በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያ ለመከላከያ ሰራዊቱ ገቢ ተደርጓል ተብሏል።
መረጃው የዳንግላ ወረዳ ኮምኒኬሽን ነው።