መጋቢት 02/2017
የጤና ሚኒስቴር ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በእርዳታ መልክ ሰጠ፡፡
*******
የማስተማሪያ ሆስፒታሉን የጤና አገልግሎት ሥራን ለመደገፍና ደረጃዉን ለማሻሻል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በቅርበት ሲሰራ የቆየ መሆኑን በርክክቡ ወቅት የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጤና ኢንስቲትዩት ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሳፋይ ኤለማ ገልጾዋል፡፡
አያይዘዉም ዶ/ር ሳፋይ በድጋፍ መልኩ የተሰጡ ቁሳቁሶች በአሁኑ ሰዓት ለሆስፒታሉ በጣም አስፈላጊና እጥረት የሚታይባቸዉ ቁሳቁሶች መሆናቸዉን በመጥቀስ ለተደረገዉ ድጋፍም ምስጋናቸዉን አቅርቧል፡፡
የህክምና ቁሳቁሶቹ ድጋፍ የተደረጉት በጤና ሚኒስቴር አማካኝነት በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ድርጅት በኩል ሲሆን የቀረቡ ቁሳቁሶችም Warmer-radiant infant, Refrigerator- Blood Bank, phototherapy ,Couch Examination Adult ,Couch Delivery ,Bed-patient adult ,Unesthesia Machine እና የመሳሰሉት ቁሳቁሶች መሆናቸዉን ከመረካከቢያ ሰነዱ ላይ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡
የጤና ሚኒስቴር ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 5 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በእርዳታ መልክ ሰጠ፡፡
*******
የማስተማሪያ ሆስፒታሉን የጤና አገልግሎት ሥራን ለመደገፍና ደረጃዉን ለማሻሻል ከጤና ሚኒስቴር ጋር በቅርበት ሲሰራ የቆየ መሆኑን በርክክቡ ወቅት የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በም/ፕሬዝዳንት ማዕረግ የጤና ኢንስቲትዩት ቺፍ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሳፋይ ኤለማ ገልጾዋል፡፡
አያይዘዉም ዶ/ር ሳፋይ በድጋፍ መልኩ የተሰጡ ቁሳቁሶች በአሁኑ ሰዓት ለሆስፒታሉ በጣም አስፈላጊና እጥረት የሚታይባቸዉ ቁሳቁሶች መሆናቸዉን በመጥቀስ ለተደረገዉ ድጋፍም ምስጋናቸዉን አቅርቧል፡፡
የህክምና ቁሳቁሶቹ ድጋፍ የተደረጉት በጤና ሚኒስቴር አማካኝነት በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ድርጅት በኩል ሲሆን የቀረቡ ቁሳቁሶችም Warmer-radiant infant, Refrigerator- Blood Bank, phototherapy ,Couch Examination Adult ,Couch Delivery ,Bed-patient adult ,Unesthesia Machine እና የመሳሰሉት ቁሳቁሶች መሆናቸዉን ከመረካከቢያ ሰነዱ ላይ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡