”በድንጋዩም ተመሳሳይ ነገር ማድረግ ትችላለክ። ላንተ ሁለቱም ያው ናቸው” አሉት፡፡ ጳውሎስ በጥሞና አዳመጠና ፣ ለትንሽ ጊዜ አሰብ አድርጎ እንደ መባነን ቀና አለና “አዎ ፣ ልክ ኖት አባት ፡፡ እኔ በጣም ሞኝ ነበርኩ፣ ደስተኛ ለመሆን የወርቅ ክምር አያስፈልገኝም፣ አልጠቀመኝ! ስንቖጥቖጥ ሁሉንም አጣሁት” በማለት እጃችን ላይ ባለው ነገር ደስተኛ ለመሆን ለራሱ ቃል ገባ፡፡
እጃችን ላይ ያለንን ነገር ሳንጠቀም ደስታን ፍለጋ ከምንባክን ያለንን ነገር ለደስታችን ምንጭ ማድረግ እንችላለን፡፡
***************************
ሼር በማድራግ ለሎሎች ያጋሩት፡፡
👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽
*****************************
https://www.nebeb.com/article/603c8115ea0a9c0760b290b9
Nebeb.com
#Ethiopia #Nebeb #ንበብ ለ #ንባብ
እጃችን ላይ ያለንን ነገር ሳንጠቀም ደስታን ፍለጋ ከምንባክን ያለንን ነገር ለደስታችን ምንጭ ማድረግ እንችላለን፡፡
***************************
ሼር በማድራግ ለሎሎች ያጋሩት፡፡
👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽👍🏽
*****************************
https://www.nebeb.com/article/603c8115ea0a9c0760b290b9
Nebeb.com
#Ethiopia #Nebeb #ንበብ ለ #ንባብ