አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የዱባይ ግማሽ ማራቶን አሸናፊ ሆነች
****************
በዱባይ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አሸናፊ ሆናለች።
አትሌቷ 1 ስዓት ከ7 ደቂቃ ከ9 ሴኮንድ በመግባት ውድድሩን ማሸነፏን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
****************
በዱባይ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው አሸናፊ ሆናለች።
አትሌቷ 1 ስዓት ከ7 ደቂቃ ከ9 ሴኮንድ በመግባት ውድድሩን ማሸነፏን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡