ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 ትምህርት ዘመን የአጋማሽ ዓመት የተማሪዎች የምረቃ መርሐግብር እሑድ የካቲት 9/2017 ዓ.ም ያካሒዳል።
በዚህም የተቋሙ የጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች፣ የእንስሳት ህክምና ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት ይከናወናል ተብሏል።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24
በዚህም የተቋሙ የጤና ሳይንስ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች፣ የእንስሳት ህክምና ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች ምረቃ ስነ-ስርዓት ይከናወናል ተብሏል።
⚡️ለዘንድሮ ፍሬሽማን ተማሪዎች👇 & ለ Remedial
https://t.me/Ethio_Education_24_news
https://t.me/Ethio_Education_24