ማንችስተር ሲቲ ሽንፈት አስተናግዷል !
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ሲቲ ከኖቲንግሃም ፎረስት ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል።
የኖቲንግሀም ፎረስትን የማሸነፊያ ግብ ሁድሰን ኦዶይ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ማንችስተር ሲቲ በውድድር ዘመኑ ዘጠነኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
3️⃣ ኖቲንግሀም ፎረስት :- 51 ነጥብ
4️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 47 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ቅዳሜ - ማንችስተር ሲቲ ከ ብራይተን
ቅዳሜ - ኢፕስዊች ታውን ከ ኖቲንግሀም ፎረስት
በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንችስተር ሲቲ ከኖቲንግሃም ፎረስት ጋር ያደረጉትን ጨዋታ 1ለ0 በሆነ ውጤት ተሸንፈዋል።
የኖቲንግሀም ፎረስትን የማሸነፊያ ግብ ሁድሰን ኦዶይ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል።
ማንችስተር ሲቲ በውድድር ዘመኑ ዘጠነኛ ሽንፈታቸውን አስተናግደዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
3️⃣ ኖቲንግሀም ፎረስት :- 51 ነጥብ
4️⃣ ማንችስተር ሲቲ :- 47 ነጥብ
ቀጣይ መርሐግብር ?
ቅዳሜ - ማንችስተር ሲቲ ከ ብራይተን
ቅዳሜ - ኢፕስዊች ታውን ከ ኖቲንግሀም ፎረስት