አርሰናል ሀላፊ ለመሾም ተቃርቧል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በኤዱ ጋስፐር ምትክ አዲስ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ለመሾም መቃረቡ ተገልጿል።
መድፈኞቹ የቀድሞውን የአትሌቲኮ ማድሪድ ስፖርቲንግ ዳይሬክተር አንድሬ ቤርታ ለመሾም መቃረባቸው ተነግሯል።
በአለም እግርኳስ ውስጥ ስማቸው በጉልህ የሚነሳው አንድሬ ቤርታ ከኤሲ ሚላን ጥያቄ ቀርቦላቸው ለአርሰናል ቅድሚያ መስጠታቸው ተገልጿል።
ጣልያናዊው ስፖርቲንግ ዳይሬክተር አንድሬ ቤርታ በአትሌቲኮ ማድሪድ ቤት ከአሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ጋር ለአስራ ሁለት አመታት የሰሩ ናቸው።
https://t.me/Ethioallball