ሊቨርፑል መሪነቱን አጠናክሯል !
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከሳውዝሀምፕተን ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐ ግብር 3ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች መሐመድ ሳላህ 2x እና ዳርዊን ኑኔዝ ሲያስቆጥሩ ለሳውዝሀምፕተን ስሞልቦን ከመረብ አሳርፏል።
ግብፃዊው ተጨዋች መሐመድ ሳላህ በውድድር ዘመኑ ሀያ ሰባተኛ የሊግ ግቡን አስቆጥሯል።
መሐመድ ሳላህ በ 2️⃣4️⃣3️⃣ ግቦች በታሪክ የሊቨርፑል ሶስተኛው ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን አዲስ ታሪክ ፅፏል።
መሐመድ ሳላህ በሊቨርፑል ታሪክ በአንድ የውድድር አመት አርባ አራት የግብ ተሳትፎ ያደረገ የመጀመሪያው ተጨዋች ሆኗል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ብራይተን ፉልሀምን 2ለ1 ሲያሸንፍ
- ክሪስታል ፓላስ ኢፕስዊች ታውንን 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሊቨርፑል :- 70 ነጥብ
2️⃣0️⃣ ሳውዝሀምፕተን :- 9 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
ረቡዕ - ሊቨርፑል ከ ኤቨርተን
ቅዳሜ - ሳውዛምፕተን ከ ዎልቭስ
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከሳውዝሀምፕተን ጋር ያደረገውን የሊግ መርሐ ግብር 3ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች መሐመድ ሳላህ 2x እና ዳርዊን ኑኔዝ ሲያስቆጥሩ ለሳውዝሀምፕተን ስሞልቦን ከመረብ አሳርፏል።
ግብፃዊው ተጨዋች መሐመድ ሳላህ በውድድር ዘመኑ ሀያ ሰባተኛ የሊግ ግቡን አስቆጥሯል።
መሐመድ ሳላህ በ 2️⃣4️⃣3️⃣ ግቦች በታሪክ የሊቨርፑል ሶስተኛው ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ በመሆን አዲስ ታሪክ ፅፏል።
መሐመድ ሳላህ በሊቨርፑል ታሪክ በአንድ የውድድር አመት አርባ አራት የግብ ተሳትፎ ያደረገ የመጀመሪያው ተጨዋች ሆኗል።
በሌሎች ጨዋታዎች
- ብራይተን ፉልሀምን 2ለ1 ሲያሸንፍ
- ክሪስታል ፓላስ ኢፕስዊች ታውንን 1ለ0 ማሸነፍ ችለዋል።
የሊግ ደረጃቸው ምን ይመስላል ?
1️⃣ ሊቨርፑል :- 70 ነጥብ
2️⃣0️⃣ ሳውዝሀምፕተን :- 9 ነጥብ
ቀጣይ መርሐ ግብር ?
ረቡዕ - ሊቨርፑል ከ ኤቨርተን
ቅዳሜ - ሳውዛምፕተን ከ ዎልቭስ