Call for Papers:
ሐዋሳ ለሚደረገው 22ኛው የኢትዮጵያ ጥናት ጉባኤ እኔ እና ዶ/ር ሰለሞን ገብረየስ የምናዘጋጀው ፓኔል አለ። ርእሱ የኢትዮጵያ ታሪክ አጻጻፍ ነው (historiography)። ማንኛውንም አይነት ጽሑፍ በዚህ ርእስ ሥር ማቅረብ የምትፈልጉ ከሥር ባለው መጥሪያ መሠረት ካሁን ጀምሮ ማመልከት ትችላላችሁ። የቁጥር ገደብ የለም እና ሁላችሁም ማመልከት ትችላላችሁ። እናበረታታለን።
መጥሪያውን እዚህ ተመልከቱ፡
ሐዋሳ ለሚደረገው 22ኛው የኢትዮጵያ ጥናት ጉባኤ እኔ እና ዶ/ር ሰለሞን ገብረየስ የምናዘጋጀው ፓኔል አለ። ርእሱ የኢትዮጵያ ታሪክ አጻጻፍ ነው (historiography)። ማንኛውንም አይነት ጽሑፍ በዚህ ርእስ ሥር ማቅረብ የምትፈልጉ ከሥር ባለው መጥሪያ መሠረት ካሁን ጀምሮ ማመልከት ትችላላችሁ። የቁጥር ገደብ የለም እና ሁላችሁም ማመልከት ትችላላችሁ። እናበረታታለን።
መጥሪያውን እዚህ ተመልከቱ፡