የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾችን ለመቀበል ላወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁ የመግቢያ ፈተና አርብ የካቲት 28/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 እንደሚሰጥ ገልጿል፡፡
ፈተናው በኮሌጁ የስብሰባ አዳራሽ 7ኛ ወለል ላይ የሚሰጥ ሲሆን፤ አመልካቶች ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹
ፈተናው በኮሌጁ የስብሰባ አዳራሽ 7ኛ ወለል ላይ የሚሰጥ ሲሆን፤ አመልካቶች ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡
⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹