#ታኅሣሥ 19 በዓሉ ለቅዱስ ገብርኤል ሊቀ መላእክት 🎉🌹
#ገብርኤል ማለት እግዚእ ወገብር ማለት ነው ። በዕለተ እሑድ መላእክት መኑ ፈጠረነ ሲሉ ዲያቢሎስ እኔ ፈጠርኳችሁ ብሉ ፈጥሮ ለማሳየት እጁን ከእሳት ከትቶ አቃጥሎት መላእክት በተረበሹ ጊዜ በያለንበት እንቁም ብሎ ያረጋጋቸው መላእክ ነው ። በዚህም ምክንያት ጌታ " ወበእንተዝ ይደልዎ ከመ ይጹር ዜናሃ ለማርያም እንዲል ሥጋዌውን ለድንግል እንዲያበስር አድሎታል ። ከዚህም በኃላ ደጋግ ሰዎችን ለመርዳት የሚወጣ የሚወርድ ሆኗል ።
"በዚህች ዕለት አግብርተ እግዚአብሔር አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶን እሳት አድኗቸዋል ። አሜን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሆ ገብርኤል እኛንም ከጭንቅ ከመከራ ከዚህ ዓለም ስቃይ በክንፈ ረድኤቱ ከልሎ በምህረት ቸርነት ያስጎብኘን ። እንኳን ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል በዓል አምላካችን በሰላም በጤና አደረሰን መልካም በዓል።
#ገብርኤል ማለት እግዚእ ወገብር ማለት ነው ። በዕለተ እሑድ መላእክት መኑ ፈጠረነ ሲሉ ዲያቢሎስ እኔ ፈጠርኳችሁ ብሉ ፈጥሮ ለማሳየት እጁን ከእሳት ከትቶ አቃጥሎት መላእክት በተረበሹ ጊዜ በያለንበት እንቁም ብሎ ያረጋጋቸው መላእክ ነው ። በዚህም ምክንያት ጌታ " ወበእንተዝ ይደልዎ ከመ ይጹር ዜናሃ ለማርያም እንዲል ሥጋዌውን ለድንግል እንዲያበስር አድሎታል ። ከዚህም በኃላ ደጋግ ሰዎችን ለመርዳት የሚወጣ የሚወርድ ሆኗል ።
"በዚህች ዕለት አግብርተ እግዚአብሔር አናንያ አዛርያ ሚሳኤልን ከእቶን እሳት አድኗቸዋል ። አሜን የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሆ ገብርኤል እኛንም ከጭንቅ ከመከራ ከዚህ ዓለም ስቃይ በክንፈ ረድኤቱ ከልሎ በምህረት ቸርነት ያስጎብኘን ። እንኳን ለሊቀ መላእክት ለቅዱስ ገብርኤል በዓል አምላካችን በሰላም በጤና አደረሰን መልካም በዓል።