አስር ሺህ የዩኤስኤአይዲ ሰራተኞች ሊባረሩ እንደሚችሉ ተነገረ
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ9 ሺህ በላይ የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) ሰራተኞችን ለማሰናበት ማቀዱ ተሰምቷል።
ለእቅዱ ቅርበት ያላቸው አራት ምንጮች ነገሩኝ ብሎ ሬውተርስ እንዳስነበበው ድርጅቱ በመላው አለም ካሉት ከ10 ሺህ በላይ ሰራተኞች በስራ ገበታቸው የሚቀጥሉት 294ቱ ብቻ ናቸው።
ከድርጅቱ የአፍሪካ ቢሮዎች ውስጥ በስራቸው የሚቀጥሉት ስምንት ብቻ ናቸው፤ በእስያ ደግሞ ስምንት ይቀራሉ ብለዋል ምንጮቹ።
የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ9 ሺህ በላይ የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤአይዲ) ሰራተኞችን ለማሰናበት ማቀዱ ተሰምቷል።
ለእቅዱ ቅርበት ያላቸው አራት ምንጮች ነገሩኝ ብሎ ሬውተርስ እንዳስነበበው ድርጅቱ በመላው አለም ካሉት ከ10 ሺህ በላይ ሰራተኞች በስራ ገበታቸው የሚቀጥሉት 294ቱ ብቻ ናቸው።
ከድርጅቱ የአፍሪካ ቢሮዎች ውስጥ በስራቸው የሚቀጥሉት ስምንት ብቻ ናቸው፤ በእስያ ደግሞ ስምንት ይቀራሉ ብለዋል ምንጮቹ።