በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አጥር የሌላቸው የማረሚያ ተቋማት መኖራቸው ተሰማ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አጥር የሌላቸው የማረሚያ ተቋማት መኖራቸው ተሰምቷል።
በዚህም ታራሚዎች ወጥተው የሚጠፉበት ዕድል መኖሩን የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
በክልሉ በግንባታ ላይ 10 እና ከ10 ዓመት በላይ ያስቆጠሩ 4 ማረሚያ ቤቶች እስካሁንም አለመጠናቀቃቸው ተጠቅሷል፡፡
በክልሉ ለሚገኙ ታራሚዎች ምህረት በሚደረግበት ወቅትም፣ በሀሰተኛ ማስረጃ የሚወጡ ታራሚዎች በርካታ ናቸው ተብሏል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አጥር የሌላቸው የማረሚያ ተቋማት መኖራቸው ተሰምቷል።
በዚህም ታራሚዎች ወጥተው የሚጠፉበት ዕድል መኖሩን የክልሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ተናግረዋል፡፡
በክልሉ በግንባታ ላይ 10 እና ከ10 ዓመት በላይ ያስቆጠሩ 4 ማረሚያ ቤቶች እስካሁንም አለመጠናቀቃቸው ተጠቅሷል፡፡
በክልሉ ለሚገኙ ታራሚዎች ምህረት በሚደረግበት ወቅትም፣ በሀሰተኛ ማስረጃ የሚወጡ ታራሚዎች በርካታ ናቸው ተብሏል፡፡