የኢትዮጵያ አየር ሃይል የአልሸባብ ወታደራዊ ይዞታዎች ደበደበ
የኢትዮጵያ አየር ሃይል የአልሸባብ ወታደራዊ ይዞታዎችን መደብደቡን ሶማሊያን ጋሪዳያን ዘግቧል።
የኢትዮጵያ አየር ሃይል ሶማሊያ ውስጥ ዘልቆ በመግባት በመካከለኛው ሸበሌ የሚገኙ የአልሸባብ ይዞታዎች ላይ ድብደባ መፈፀሙን ዘገባው ጠቅሷል።
የኢትዮጵያ አየር ሃይል የአልሸባብ ወታደራዊ ይዞታዎችን መደብደቡን ሶማሊያን ጋሪዳያን ዘግቧል።
የኢትዮጵያ አየር ሃይል ሶማሊያ ውስጥ ዘልቆ በመግባት በመካከለኛው ሸበሌ የሚገኙ የአልሸባብ ይዞታዎች ላይ ድብደባ መፈፀሙን ዘገባው ጠቅሷል።