''ስጋት ላይ ነን'' ነዋሪዎች
በምስራቅ ትግራይ በጎረቤት ሀገር በሚደረግ ጥቃት በአካባቢው ባሉ ስምንት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ መጣሉ ተገልጿል።
በተደጋጋሚ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች የጸጥታ ችግር እየፈጠሩ መሆኑ የተገለጸም ሲሆን፤ በተለይም በዛላንበሳና አካባቢው ያሉ ማኅበረሰቦች የኤሌክትሪክ እና የሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ አስፈላጊ አገልግሎቶችን እንደተቋረጠባቸው ተጠቁሟል፡፡
በምስራቅ ትግራይ በጎረቤት ሀገር በሚደረግ ጥቃት በአካባቢው ባሉ ስምንት ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ስጋት ላይ መጣሉ ተገልጿል።
በተደጋጋሚ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች የጸጥታ ችግር እየፈጠሩ መሆኑ የተገለጸም ሲሆን፤ በተለይም በዛላንበሳና አካባቢው ያሉ ማኅበረሰቦች የኤሌክትሪክ እና የሕክምና አገልግሎትን ጨምሮ አስፈላጊ አገልግሎቶችን እንደተቋረጠባቸው ተጠቁሟል፡፡