በመሬት መንቀጥቀጡ የተፈናቃሉ ወገኖች የድረሱልን ጥሪ አሰሙ
በኦሮሚያ ክልል ፈንታሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጥ የተፈናቀሉ አርብቶ ዐደሮች፣ በድርቅ ምክንያት ችግር ላይ እንደኾኑ ተናግረዋል።
ከፈንታሌ ተራራ አቅራቢያ በተከሠተው የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተፈናቀሉ ያወሱት አርብቶ ዐደሮቹ፣ አኹን ደግሞ በተጠለሉባቸው አካባቢዎች ድርቅ መታየት በመጀመሩ የቁም እንስሶቻቸው እየሞቱባቸው እንደኾነ አሜሪካ ድምፅ ዘግቧል።
በኦሮሚያ ክልል ፈንታሌ ወረዳ በመሬት መንቀጥቀጥ የተፈናቀሉ አርብቶ ዐደሮች፣ በድርቅ ምክንያት ችግር ላይ እንደኾኑ ተናግረዋል።
ከፈንታሌ ተራራ አቅራቢያ በተከሠተው የመሬት መንቀጥቀጥ እንደተፈናቀሉ ያወሱት አርብቶ ዐደሮቹ፣ አኹን ደግሞ በተጠለሉባቸው አካባቢዎች ድርቅ መታየት በመጀመሩ የቁም እንስሶቻቸው እየሞቱባቸው እንደኾነ አሜሪካ ድምፅ ዘግቧል።