❤ በዋሻው ደጃፍ የውኃ ምንጭ ነበረ ምሳርንም ወረወረበት ምሳሩም ነቢይ ኤልሳዕ እንዳደረው በውኃ ላይ ተንሳፈፈ። የከበረች አርባ ቀንን ጾም ከሦስት ቀኖች፡በቀር ሳይበላ ፈጸመ። ሲባልም ሲያንቀላፋም ግድግዳ ተጠግቶ ነው እግሮቹም እንደ ዝሆን እግር እስከሚሆን እንዲህ ተጋደለ።
❤ በአንዲትም ዕለት ለደቀ መዛሙርቱ "እንሆ ዓለም አለፈ" አላቸው በጠየቁትም ጊዜ "ንጉሥ ቴዎዶዮስ ሞተ" አለ። በአንዲትም ዕለት ሦስት መቶ የወርቅ ዲናር የያዘ እንግዳ በአንድ ቄስ ቤት አደረ በተኛ ጊዜ ስለ ገንዘቡ ቄሱ ገደለውና ወስዶ ከአንድ መነኵሴ ደጅ ጣለው ለቅዱስ አቡፋናም በነገሩት ጊዜ ከሟቹ ላይ እንዲጥሉት ቆቡን ሰጣቸው ሲጥሉትም ሟቹ ተነሣ ስለ ገንዘቡ ቄሱ እንደ ገደለው ነገራቸው እጅግም አደነቁ።
❤ በአንዲትም ዕለት አንድ ሰው ቡራኬ ሊቀበል ወደርሱ ሲመጣ ልጁ በጒዞ ላይ ሞተ ልጁንም ተሸክሞ ወደ ቅዱስ አቡፋና ሔደ በፊቱም ሰግዶ ተባርኮ ተመለሰ ያን ጊዜ የሞተው ብላቴና ተነሥቶ አባቱን ተከተለው። ከቆመ ጀምሮ ዐሥራ ስምንቱ ዓመት በተፈጸመ ጊዜ ዕረፍቱን አውቆ ቅዱስ ቊርባንን ተቀበለ ወደ መኖሪያውም ሒዶ ራሱን ዘንበል አድርጎ ነፍሱን በእግዚአብሔር እጅ የካቲት25 ሰጠ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በአባ አቡናፋር በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የየካቲት 25 ስንክሳር።
✝ ✝ ✝
❤ "#ሰላም_ለክሙ_ቶና_ዲያቆን። #ወሚናስ_ብፁዕ ሠናየ አሚን። #ወይልማድዮስ ነሣኢ አክሊለ ግዕዛን። ሀቡኒ አጋእዝትየ ለብእሲ ምስኪን። ዕሴተክሙ ዘኢርእየ ዐይን"። #ሊቁ_አርከ_ሥሉስ (አርኬ) #የየካቲት_25።
✝ ✝ ✝
❤ #የዕለቱ_ምስባክ፦ "ጸገብነ እግዚኦ እምበረከተ ቤትከ። ቅዱስ ጽርሕከ ወመንክር በጽድቅ። ስምዐነ አምላክነ ወመድኃኒነ"። መዝ 64፥4-5። የሚነበቡት መልዕክታት ፊሊ 1፥1-13፣ 2ኛ ጴጥ 1፥10-15 እና የሐዋ ሥራ 9፥1-10። የሚነበበው ወንጌል ሉቃ 9፥12-17። የሚቀደሰው ቅዳሴ የሠለስቱ ምዕት ቅዳሴ ነው። መልካም በዓልና የጾም ወራት። ለሁላችንም ይሁንልን።
https://t.me/Gedelat
❤ በአንዲትም ዕለት ለደቀ መዛሙርቱ "እንሆ ዓለም አለፈ" አላቸው በጠየቁትም ጊዜ "ንጉሥ ቴዎዶዮስ ሞተ" አለ። በአንዲትም ዕለት ሦስት መቶ የወርቅ ዲናር የያዘ እንግዳ በአንድ ቄስ ቤት አደረ በተኛ ጊዜ ስለ ገንዘቡ ቄሱ ገደለውና ወስዶ ከአንድ መነኵሴ ደጅ ጣለው ለቅዱስ አቡፋናም በነገሩት ጊዜ ከሟቹ ላይ እንዲጥሉት ቆቡን ሰጣቸው ሲጥሉትም ሟቹ ተነሣ ስለ ገንዘቡ ቄሱ እንደ ገደለው ነገራቸው እጅግም አደነቁ።
❤ በአንዲትም ዕለት አንድ ሰው ቡራኬ ሊቀበል ወደርሱ ሲመጣ ልጁ በጒዞ ላይ ሞተ ልጁንም ተሸክሞ ወደ ቅዱስ አቡፋና ሔደ በፊቱም ሰግዶ ተባርኮ ተመለሰ ያን ጊዜ የሞተው ብላቴና ተነሥቶ አባቱን ተከተለው። ከቆመ ጀምሮ ዐሥራ ስምንቱ ዓመት በተፈጸመ ጊዜ ዕረፍቱን አውቆ ቅዱስ ቊርባንን ተቀበለ ወደ መኖሪያውም ሒዶ ራሱን ዘንበል አድርጎ ነፍሱን በእግዚአብሔር እጅ የካቲት25 ሰጠ። ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በአባ አቡናፋር በጸሎቱ ይማረን በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለለዘላለሙ አሜን። ምንጭ፦ የየካቲት 25 ስንክሳር።
✝ ✝ ✝
❤ "#ሰላም_ለክሙ_ቶና_ዲያቆን። #ወሚናስ_ብፁዕ ሠናየ አሚን። #ወይልማድዮስ ነሣኢ አክሊለ ግዕዛን። ሀቡኒ አጋእዝትየ ለብእሲ ምስኪን። ዕሴተክሙ ዘኢርእየ ዐይን"። #ሊቁ_አርከ_ሥሉስ (አርኬ) #የየካቲት_25።
✝ ✝ ✝
❤ #የዕለቱ_ምስባክ፦ "ጸገብነ እግዚኦ እምበረከተ ቤትከ። ቅዱስ ጽርሕከ ወመንክር በጽድቅ። ስምዐነ አምላክነ ወመድኃኒነ"። መዝ 64፥4-5። የሚነበቡት መልዕክታት ፊሊ 1፥1-13፣ 2ኛ ጴጥ 1፥10-15 እና የሐዋ ሥራ 9፥1-10። የሚነበበው ወንጌል ሉቃ 9፥12-17። የሚቀደሰው ቅዳሴ የሠለስቱ ምዕት ቅዳሴ ነው። መልካም በዓልና የጾም ወራት። ለሁላችንም ይሁንልን።
https://t.me/Gedelat