የሀዘን መግለጫ
የባንካችን የኮልፌ ገበያ ቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ወ/ሮ ሜሮን ሙሉጌታ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ፣ ለቤተሰቦቻው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡
የባንካችን የኮልፌ ገበያ ቅርንጫፍ የደንበኞች አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ወ/ሮ ሜሮን ሙሉጌታ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንት እና ሠራተኞች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ፣ ለቤተሰቦቻው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡