ኢትዮጵያ 15 ሚሊዮን ዶላር ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍ ለገሰች
ኢትዮጵያ በጦርነት ለምትታመሰው ሱዳን የ15 ሚሊዮን ዶላር (1.8 ቢሊዮን ብር) ለሰብዓዊ ድጋፍ መለገሷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለጎረበት አገር ሱዳን እርዳታ እንምታደርግ ይፋ ተደረገው በሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ጉባኤው በኢትዮጵያ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ በአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄ ይገኛል፡፡
በጉዳባኤው ላይ ተገኝተው ንግግር ያድጉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኢትዮጵያ ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ 15 ሚሊየን ዶላር ለግሳለች ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ሰላምና መረጋጋት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
በሱዳኑ ጦርነት እጇ አለበት የምትባለው የኢትዮጵያ መንግሥት አጋር የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በበኩሏ 200 ሚሊዮን ዶላር ለግሳለች፡፡ የኢትዮጵያ እና ዱባይ የገሱት ድጋፍ በሱዳን ጦርነት ለተገዱ ሰዎች የሰብዓዊ አቅርቦት የሚውል ነው ተብሏል፡፡
ኢትዮጵያ በጦርነት ለምትታመሰው ሱዳን የ15 ሚሊዮን ዶላር (1.8 ቢሊዮን ብር) ለሰብዓዊ ድጋፍ መለገሷን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስታውቀዋል፡፡
ኢትዮጵያ ለጎረበት አገር ሱዳን እርዳታ እንምታደርግ ይፋ ተደረገው በሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ጉባኤው በኢትዮጵያ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች፣ በአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄ ይገኛል፡፡
በጉዳባኤው ላይ ተገኝተው ንግግር ያድጉት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ኢትዮጵያ ለሱዳን የሰብዓዊ ድጋፍ 15 ሚሊየን ዶላር ለግሳለች ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ ለሱዳን ህዝብ ሰላምና መረጋጋት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥልም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡
በሱዳኑ ጦርነት እጇ አለበት የምትባለው የኢትዮጵያ መንግሥት አጋር የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በበኩሏ 200 ሚሊዮን ዶላር ለግሳለች፡፡ የኢትዮጵያ እና ዱባይ የገሱት ድጋፍ በሱዳን ጦርነት ለተገዱ ሰዎች የሰብዓዊ አቅርቦት የሚውል ነው ተብሏል፡፡