🔥#መረጃ_ሽንዲ_ቀጠና‼️
የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የተሳካ ኦፕሬሽን ሽንዲ ከተማ ላይ እያካሄደ ይገኛል።ዛሬ የካቲት 6/6/2017ዓም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ የሚመራቸውን ብርገዶች ማለትም ወምበርማ ብርጌድ፣ጓጉሳ ብርጌድ፣ወርቅ አባይ ብርጌድ፣ደጃች አስቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ፣የክፍለ ጦሩ ተወርዋሪወች እና በፋኖ ሀብታም የሚመራው የወለጋ ፋኖ በጋራ በመሆን ጠላትን አይቀጡ ቅጣት እቀጡት ሲሆን ሽንዲ ከተማን በከፊል ተቆጣጥረናል። ንፁሀንን በማገት የሚታወቀው የብልፅግና ተላላኪ ቡድን እየሮጠ ነው።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!
©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
06/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የተሳካ ኦፕሬሽን ሽንዲ ከተማ ላይ እያካሄደ ይገኛል።ዛሬ የካቲት 6/6/2017ዓም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም/5ኛ ክ/ጦር/ የሚመራቸውን ብርገዶች ማለትም ወምበርማ ብርጌድ፣ጓጉሳ ብርጌድ፣ወርቅ አባይ ብርጌድ፣ደጃች አስቦ ቡሬ ዳሞት ብርጌድ፣የክፍለ ጦሩ ተወርዋሪወች እና በፋኖ ሀብታም የሚመራው የወለጋ ፋኖ በጋራ በመሆን ጠላትን አይቀጡ ቅጣት እቀጡት ሲሆን ሽንዲ ከተማን በከፊል ተቆጣጥረናል። ንፁሀንን በማገት የሚታወቀው የብልፅግና ተላላኪ ቡድን እየሮጠ ነው።
አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ!!
©የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር የሚዲያ ባለሙያ ፋኖ ዮሴፍ ሀረገወይን
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
06/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra