🔥#ባንዳው_ተቀነደሸ‼️
በሸዋ ክፍለ ሃገር መርሀቤቴ አውራጃ ፌጥራ ከተማ ላይ አገዛዙን በመንገድ መሪነት እና በተላላኪነት ሲያገለግል የነበረ ስሙ ንጉሴ ጌታነህ የተባለ ባንዳ ቀንደኛ ሚሊሻ በአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር መቅደላ ብርጌድ አናብስቶች ተቀንድሿል።
ይህ ሚሊሻ ህዝባችንን ሲዘርፍ ፣ሲመዘብር፣ ሲደበድብ በተለይ የአገኘውን ወጣት ሁሉ እናንተ ለፋኖ መረጃ ትሰጣላችሁ በሚል በአፈሙዝና በሰደፍ ሲደበድብና ሲያቆስል የነበረ ፣ለጠላት የብልፅግና ሰራዊት መንገድ በመምራት የሚታወቅ ሲሆን በተደጋጋሚ የአታርፍም ወይ የሚል ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም ማስጠንቀቂያችንን ሊቀበል ባለመቻሉ ዛሬ የካቲት 07/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ገደማ #በፌጥራ ከተማ የተለመደ ተግባሩን እየፈፀመ ባለበት አይበገሬወቹ የፋኖ ሃይሎች ልዩ ክትትል በማድረግ መሃል መንገድ ላይ በአንድ ጥይት ቀልበው አሰናብተውታል።ይዞት የነበረውም መሳሪያ ገቢ ሆኗል።
አሁንም ከስርአቱ ጋር ወግናችሁ የባንዳነት ተግባር ላይ የተሰማራችሁ የታሪክ አተላወች ከእኩይ ተግባራችሁ ተቆጥባችሁ የህልውና ትግል ለሚታገለው ፋኖ ጋር እጃችሁን ስጡ ክፍ እያልን የተሰጣችሁን ዕድል ካልተጠቀማችሁ በአገኘነው አጋጣሚ ሁሉ እርምጃ እንደምንወስድ ይህ እጣ ፈንታና መሰል እንደሚደርሳችሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ክብር ለተሰውት ሰማዕታት
ድላችን በተባበረ ክንዳችን
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
©ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
በሸዋ ክፍለ ሃገር መርሀቤቴ አውራጃ ፌጥራ ከተማ ላይ አገዛዙን በመንገድ መሪነት እና በተላላኪነት ሲያገለግል የነበረ ስሙ ንጉሴ ጌታነህ የተባለ ባንዳ ቀንደኛ ሚሊሻ በአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር መቅደላ ብርጌድ አናብስቶች ተቀንድሿል።
ይህ ሚሊሻ ህዝባችንን ሲዘርፍ ፣ሲመዘብር፣ ሲደበድብ በተለይ የአገኘውን ወጣት ሁሉ እናንተ ለፋኖ መረጃ ትሰጣላችሁ በሚል በአፈሙዝና በሰደፍ ሲደበድብና ሲያቆስል የነበረ ፣ለጠላት የብልፅግና ሰራዊት መንገድ በመምራት የሚታወቅ ሲሆን በተደጋጋሚ የአታርፍም ወይ የሚል ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም ማስጠንቀቂያችንን ሊቀበል ባለመቻሉ ዛሬ የካቲት 07/2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ገደማ #በፌጥራ ከተማ የተለመደ ተግባሩን እየፈፀመ ባለበት አይበገሬወቹ የፋኖ ሃይሎች ልዩ ክትትል በማድረግ መሃል መንገድ ላይ በአንድ ጥይት ቀልበው አሰናብተውታል።ይዞት የነበረውም መሳሪያ ገቢ ሆኗል።
አሁንም ከስርአቱ ጋር ወግናችሁ የባንዳነት ተግባር ላይ የተሰማራችሁ የታሪክ አተላወች ከእኩይ ተግባራችሁ ተቆጥባችሁ የህልውና ትግል ለሚታገለው ፋኖ ጋር እጃችሁን ስጡ ክፍ እያልን የተሰጣችሁን ዕድል ካልተጠቀማችሁ በአገኘነው አጋጣሚ ሁሉ እርምጃ እንደምንወስድ ይህ እጣ ፈንታና መሰል እንደሚደርሳችሁ ለማሳሰብ እንወዳለን።
ክብር ለተሰውት ሰማዕታት
ድላችን በተባበረ ክንዳችን
ሸዋ አማራ ኢትዮጵያ
©ከአማራ ፋኖ በሸዋ ናደው ክፍለ ጦር የሚዲያና ኮምንኬሽን ክፍል
#ትግላችን_አይሸጥም_አይለወጥም‼️
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
07/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra