Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
የአማራ ህዝብ በታሪኩ ሊያውም በገዛ ልጆቹ እንዲህ አይነት ግፍ ደርሶበት አያውቅም ወደፊትም አይደርስበትም:: ዶ/ር አንዱአለም ዳኘ ገዳይ የሆነው ተጠርጣሪ በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ፓሊስ መምሪያ ክትትል በሕግ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከዚህ በፊት መግለጫ መሰጠቱ ይታወቃል።
ተጠርጣሪዉ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ፍርድ ቤት ቀርቦ የዕምነት ቃሉን ሰጥቷል።
ተጠርጣሪዉ ወንጀሉን ስለመፈጸሙ ፍርድ ቤት ቀርቦ የዕምነት ቃሉን ሰጥቷል።