Pharmacy Rx plus


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


➡ This channel objects
✤ Pharmacy related books & reference
✤ Conversation of drugs
✤ talk about Coc Exam
⛎ For suggest and if you went serve/muckin contact me by @Sarfii & @D2555

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


" ትምህርት ሚኒስቴር ' ቴክኒካል የሆኑ ነገሮችን ጨርሰን እንልካለን ' ብሎናል " - ማህበሩ

የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ውጤት #እንዳልደረሳቸው የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ገለፀ፡፡

የመውጫ ፈተና ውጤት ለኮሌጆችም እንደተላከ ትናንት የተገለፀ ቢሆንም ፤ የተፈታኞች ውጤት እስካሁን ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አለመድረሱን የኢትዮጵያ የግል ከፍተኛ ትምህርት እና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት ማህበር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የተማሪዎች ውጤት ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አለመላኩን ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከተለያዩ የግል ትምህርት ተቋማቱ ማረጋገጣቸውን የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ተፈራ ገበየሁ ገልፀዋል፡፡

በጉዳዩ ዙሪያ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር መነጋገራቸውን የገለፁት ሥራ አስኪያጁ፤ " ቴክኒካል የሆኑ ነገሮችን ጨርሰን እንልካለን " መባላቸውን ጠቁመዋል፡፡

በመሆኑም ውጤቱ ተጠናቅሮ ለግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ እስከሚላክ ድረስ የግል ተፈታኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ሥራ አስኪያጁ ጠይቀዋል፡፡


@PharmacyRxplus


2017 midyear exit exam result Feb 13, 2025.pdf
1.3Mb
የ2017 ዓ/ም የዓመቱ አጋማሽ የመውጫ ፈተና ለተቋማት በተላከው መሰረት አንዳንድ ተቋማት ውጤቱን ለተማሪ እያጋሩ ናቸው።

ይህ ከላይ የተያያዘው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ውጤት ነው።

የፋይሉ ባለቤት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ነው።

@PharmacyRxplus


#ExitExamResult

" የፈተናው ውጤት ተለቆ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " - የትምህርት ሚኒስቴር አመራር

🔴" የፈተና ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ጋር መጥቷል " -  የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት

የሀገር አቀፍ መውጫ ፈተና ውጤት ለዩኒቨርሲቲዎች መላኩን የትምህርት ሚኒስቴር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት አጭር ቃል ፥ " ፈተናው ተለቆ ለዩኒቨርሲቲዎች ተልኳል " ብለዋል።

" በነገራችን ላይ ለዩኒቨርሲቲዎች ነው የሚላከው ሊንኩም ይላክላቸዋል። ውጤት ሁሉም ዩኒቨርሲቲ ጋር ደርሷል " ሲሉ ገልጸዋል።

ምን ያክል ተማሪ አለፈ ? ለሚለው የቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ " ውጤቱ አሁን ስለተለቀቀና ለተቋማት ስለተላከ አጠቃላይ ዳታውን የምናየው ነገ ነው " ብለዋል።

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኅብረት ቡኩሉ፣  " ውጤቱ ተለቋል። የሁሉም ዩኒቨርሲቲ መጥቷል " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

ውጤት መመልከቻ ሊንኩ ደርሷችኋል ? ስንል ላቀረብንለት ጥያቄ በሰጠን ምላሽ ደግሞ፣ " ዝም ብሎ ውጤቱ ነው የመጣው " የሚል አጭር ምላሽ ሰጥቷል።

ውጤሁ  ለየዩኒቨርሲቲዎች ሬጅስትራር መላኩን የገለጸው ኅብረቱ ተፈታኞች ውጤታቸውን በየዩኒቨርሲቲያቸው / ካምፓሳቸው
#ከነገ ጀምሮ ማየት እንደሚችሉ ገልጿል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የፈተናው ውጤት በኦንላይ የሚታይበት መንገድ ካላ ጠይቆ ያቀርባል።

@tikvahethiopia


እባካችሁ ተረጋግታችሁ ጠብቁ !!

System እያስቸገረ ነው።

ታገሱ ታገሱ ታገሱ ......

#Exit_Exam_Result

ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።

#ጠብቁ_Activate እስከሚሆን የሰራላቸውም ሰዎች የአምና ውጤት ነው እያሳየ ያለው So ጠብቁ እና ውጤታችሁን ተመልከቱ !

መልካም ውጤት!

3.7k 0 105 6 34

#Update‼️
ExitExam ውጤት ተለቋል‼️

ውጤት ለማየት ይህንን ሊንክ ተጠቀሙ👇
https://result.ethernet.edu.et/

ኔትወርክ ሊያስቸግር ይችላል
መልካም ውጤት

መረጃውን  ለጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው!

@PharmacyRxplus

3.5k 0 106 7 10

የመውጫ ፈተና ዛሬ ከሰዓት ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ማግኘቱን የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት አሳውቋል።

መረጃው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዳንት እና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ፕሬዜዳንት ሃየሎም ስዩም ነው።

@tikvahuniversity

@PharmacyRxplus


ተለቋል  ተለቋል

#Subscriber
#like
#Share

👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/_RGqN1XBPHU?si=dS6kaGWjXgLkYSzX


ይቅርታ  ስለቆየሁ  🙏🙏

ተለቋል  ተለቋል

#Subscriber
#like
#Share

👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/uyljKsQu0Lo?si=WAnJjEHeVEfPlj1L


የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) መቼ ይሰጣል?

የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዘናው መቼ ይሰጣል የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ለቲክቫህ አድርሰዋል።
#PharmacyRxplus
በጉዳዩ ዙሪያ ጤና ሚኒስቴርን የጠየቅን ሲሆን፤ ምዘናውን ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

በትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ሳምንት የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ ተማሪዎችን ዝርዝር እየጠበቀ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ለቲክቫህ ገልጿል።

የመውጫ ፈተና ውጤት መገለፅን ተከትሎ፥ COC የሚወስዱ አመልካቾች (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) ምዝገባ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አረጋግጧል።
#PharmacyRxplus
የCOC ምዘና አመልካቾች ምዝገባ በጊዚያዊነት ከየካቲት 10/2017 ዓ.ም በኋላ ለመጀመር መታቀዱን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል።

በዚህም ምዘናውን በየካቲት ወር መጨረሻ ወይም በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሳምንት ለመስጠት በጊዚያዊነት መታቀዱን ከሚኒስቴሩ ሰምተናል።

መረጃው  ጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው!

@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus


Info

ሰላም እንዴት ናችሁ ??

ዓርብ ስለነበረው የመውጫ ፈተና group ላይ እና inbox ባደረጋቹልኝ መሠረት ቀጣይ ለሚፈተኑት እና አሁን Coc exam ለምትፈተኑ ሀሳቦች አጋራችዋለሁ!!!

ነገ ማታ 4:00 በ PharmacyRxplus  የ YouTube ላይ   ይጠብቁን !!!!


#SUBSCRIBERS
#Like
#Share
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://www.youtube.com/channel/UCKAfy0IJVzTMgshXY0WSAIg


የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ ይደረጋል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር

ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ87 የፈተና ማዕከላት መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

ከፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ በተለይ የComprehensive Nursing ተፈታኝ ተማሪዎች፥ ፈተናው ከBlue Print ውጪ የተዘጋጀ እንደነበር በመግለፅ ትምህርት ሚኒስትር ለቅሬታቸው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ 

የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መስማቱን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ለቲክቫህ ገልጿል፡፡

ሚኒስቴሩ ከComprehensive Nursing የመውጫ ፈተና ጋር ተያይዞ የቀረበ ቅሬታን እያጣራ እንደሚገኝ ለህብረቱ አስረድቷል፡፡

በዚህም ከሁለት ቀናት በኋላ (ረቡዕ/ሐሙስ) አጠቃላይ የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡

@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus


#Update‼️
#ExitExam
#Result
ሰላም የቻናላችን ተከታዮቻች

Exit Exam ውጤት ሲለቀቅ የምታዩበት Link ይህ ነው👇
https://result.ethernet.edu.et/

ውጤት እስካሁን አልተለቀቀም‼️
ትምህርት ሚኒስተር እንዳስታወቀ መረጃውን እንለጥፋለን ተከታተሉን!

መረጃው  ጓደኞቻችሁ Forward አድርጉላቸው!

@PharmacyRxplus

4.7k 0 125 2 19

#Notice
#ExitExam_result

የመውጫ ፈተና ውጤት (#Exit_Exam_result) መቼ ይገለፃል?

ብዙዎቻችሁ የቴሌግራም ቻናላችን ቤተሰቦች የመውጫ ፈተና ውጤት (#Exit_Exam_result) መቼ እንደሚገለጽ በተደጋጋሚ እየጠየቃችሁን ትገኛላችሁ። ስለሆነም በትምህርት ሚኒስቴር 2017 ካላንደር መሰረት የExit Exam ውጤት የካቲት 02/2017 እንደሚገለጽ ይጠበቃል።

@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus

5.8k 0 96 12 28

GMAT Exam Success.pdf
1.3Mb
የመጀመሪያው መፅሀፍ ይህ ነው‼️

ይህንን መፅሀፍ ብዙዎች አንብበው ከ90 Percentile በላይ አምጥተዋል።
ለዚህ ደግሞ የዚህ ቻነናል አድሚኖች ምስክር ናቸው።

ስታነቡ አለፍ አለፍ ብላችሁ ሳይሆን ልቦለድ ወይንም ሌሎች መፅሀፍትን እንደምታነቡት ከመጀመሪያ ጀምራችሁ ለማንበብ ሞክሩ!
በእያንዳንዱ ገፅ የሚገራርሙ ምክሮች አሉት ፈተና ላይ ማድረግ ያለባችሁን እና ማድረግ የሌለባችሁን ነገር

ሌሎች መፅሀፍትን በተከታታይ ፖስት እናደርጋለን ተከታተሉን

ቻናሉን ቀጣይ ለሚፈተኑ ጓደኞቻችሁ አጋሯቸው ያተርፉበታል!

@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus


በኢትዮጵያ የ5 ሺ የመንግሥት የጤና ሠራተኞች ውል መቋረጡን በተባበሩት መንግሥታት የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ሥርጭት መከላከያ ፕሮግራም (UNAIDS) ምክትል ኃላፊ ክሪስቲን ስቴግሊንግ አረጋገጡ።

ዩናይትድ ስቴትስ የምትሰጠዉን የውጪ ዕርዳታ ስታቋርጥ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ሥርጭትን ለመግታት የተዘረጉ መርሐ ግብሮች እንዳይካተቱ የተላለፈ ውሳኔ ቢኖርም “ከፍተኛ ግራ መጋባት” መፍጠሩን ኃላፊዋ ተናግረዋል።

መድሐኒት ለማኅበረሰብ የማጓጓዝ ሥራ እና የማኅበረሰብ ጤና አገልግሎት ሠራተኞች የአሜሪካ መንግሥት ባስተላለፈው ውሳኔ ተጽዕኖ ውስጥ የወደቁ መሆናቸውን ኃላፊዋ ዛሬ አርብ በጄኔቫ ለጋዜጠኞች አስረድተዋል።

የአሜሪካዉ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሐገራቸዉ ለዉጪ የምትሰጠዉን በመቶ ሚሊዮን ዶላሮች የሚቆጠር ዕርዳታ ለ90 ቀናት እንዲቆም ያዘዙት ወደ ዋይት ሐውስ እንደተመለሱ ነው። ከትራምፕ ትዕዛዝ በኋላ የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ትዕዛዙ ፔፕፋር (PEPFAR) ተብሎ በሚጠራው የኤድስ ሥርጭትን ለመከላከል የተበጀ የድጋፍ መርሐ-ግብር እንዳያካትት የሚያደርግ ውሳኔ አሳልፎ ነበር።

የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤትን እርምጃ በበጎ እንደሚመለከቱ የጠቀሱት ክሪስቲን ስቴግሊንግ ይሁንና ሁኔታው አሁንም በውዥንብር የተሞላ እንደሆነ ተናግረዋል።
(DW)
@PharmacyRxplus


ሰላም

እንዴት ናችሁ ???

ፈተናው እንዴት ነበር ?? እንዴትስ አገኛችሁት ???

የሁላችንም የሚያሳትፍ Live ይኖረናል ።

የምታስታውሷቸው ጥያቄዎች ካሉ ለቀጣይ ተፈታኞች ይጠቅማል ብላችሁ ምታስቡትን Group ላይ ወይም inbox ማድረግ ትችላላችሁ !!!
inbox 👉👉 @sarfii and @D2555


ጥር 30 2017

ኤች አይቪ ኤድስን መከላከል ላይ የሚከወኑ ስራዎች እየተቀዛቀዙ ነው ተባለ፡፡

ሀገራዊ የኤች አይ ቪ መከላከል ስራውም ይበልጥ ተጋላጭ ናቸው የተባሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ እየተሰራበት እንደሆነ ይነገራል በተለይ በወጣቶች የኤች አይ ቪ መከላከል ላይ ግን የሚከወኑ ስራዎች ከዚህ ቀደም እንደነበሩት አለመሆናቸው ተነግሯል፡፡

በወጣቶች ላይ አተኩሮ በተለያዩ ክልሎች ላይ በኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል ላይ የሚሰራው ጣምራ ለማህበራዊ ልማት የተባለው ድርጅት እንደሚናገረው ከጥቂት አመታት ወዲህ ኤች አይ ቪን መከላከል ላይ የሚከወኑ ስራዎች ከወጣቶች ይልቅ ለቫይረሱ ተጋላጭ ናቸው የተባሉ ሌሎች ዜጎች ላይ አተኩሯል ሲሉ የማህበሩ ዋና ዳይሬክተር አቶ ብሩክ ይርጋለም ተናግረዋል።

ወጣቶችም ከፍተኛ ተጋላጭ በመሆናቸው እነሱም ላይ ትኩረት ያደረገ ስራ ያስፈልጋል ተብሏል፡፡

ጣምራ ለማህበራዊ የልማት ድርጅት የተቋቋመውም የወጣቶች የኤች አይ ቪ መከላከልና መቆጣጠር ስራዎች ላይ በመሆኑ አሁንም በሚያገኛቸው ድጋፎች የወጣቶች የኤች አይ ቪን መከላከል ስራዎች ላይ ይሳተፋል ነገር ግን በሀገር አቀፍ ደረጃ ባለው የኤች አይ ቪ መከላከል ስራዎች ወጣቶችን የተመለከቱት ቀንሰዋል ብለዋል።

ክልሎች በተለይም ግጭት ባሉባቸው አካባቢዎች ላይ ማህበሩ አብረውት ከሚሰሩ በአምስት ክልሎች ካሉ አጋሮቹ ጋር በወጣቶች የኤች አይ ቪ መከላከል ላይ እየሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።

ለኤች አይ ቪ ተጋላጭናቸው ከሚባሉት ውስጥ የረጅም ርቀት አሽከርካሪዎች በወሲብ ንግድ ላይ ተሰማሩ ሴቶችና ሌሎችም ይጠቀሳሉ በነዚህ ዜጎች ላይ አተኩሮ መሰራቱ መልካም ቢሆንም ነገር ግን አሁንም በተለያዩ አጋጣሚዎች ለኤች አይቪ ኤድስ እጅግ ተገላጭ ወጣቶች ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ተብሏል፡፡

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 7 ሺህ ያህል አዳዲስ ሰዎች በኤች አይቪ የሚያዙ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ 70 በመቶ ያህሉ በአፍላ ዕድሜ ላይ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው በሀገሪቱ እድሜያቸው ከ15 በላይ በሆኑ ሰዎች መካከል የኤች አይ ቪ ስርጭት ምጣኔውም 0.87 በመቶ መሆኑን የኢትዮጵያ ብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በተገባደደው በጎርጎሮሳዊው 2024 ያካሄደው ሀገራዊ ጥናት ያሳያል፡፡

ምንጭ ፦ SHEGER FM

ምህረት ስዩም

@PharmacyRxplus
@PharmacyRxplus


#Excipients & #Antidote

@PharmacyRxplus


Controlled substances are categorized into schedules based on their potential for abuse, accepted medical use, and safety or dependence liability. In the United States, the Drug Enforcement Administration (DEA) classifies controlled substances into five schedules:

Schedule I

Definition: Substances with no accepted medical use and a high potential for abuse.

Examples: Heroin, LSD, MDMA (Ecstasy), marijuana (cannabis), and psilocybin.

Schedule II

Definition: Substances with a high potential for abuse, which may lead to severe psychological or physical dependence, but have accepted medical uses.

Examples: Opioids (e.g., morphine, oxycodone, fentanyl), stimulants (e.g., amphetamine), and certain barbiturates.

Schedule III

Definition: Substances with a moderate to low potential for physical and psychological dependence. They have accepted medical uses.

Examples: Anabolic steroids, ketamine, and some compounds containing less than 90 mg of codeine per dosage unit.

Schedule IV

Definition: Substances with a low potential for abuse and low risk of dependence. They have accepted medical uses.

Examples: Benzodiazepines (e.g., diazepam, lorazepam), tramadol, and certain sleep medications.

Schedule V

Definition: Substances with a lower potential for abuse compared to Schedule IV and consist of preparations containing limited quantities of certain narcotics. They have accepted medical uses.

Examples: Cough preparations containing less than 200 mg of codeine per 100 mL or per 100 grams, and medications like pregabalin.

@PharmacyRxplus


በጣም  ይቅርታ  እጠይቃለሁ  ስልክ  ባትሪ  ዘግቶ ነው  ሳልጨርስ የወጣሁት 🙏🙏🙏🙏


ዛሬ ምሽት  የነበረው   live  


👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.youtube.com/live/qmTL4vWljZw?si=EHRoF4LUqPuSvFH3

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.