ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌደሬሽን(CAF) 46ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ የሚገኙት የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና የጉባኤው ተሳታፊዎችን በዓድዋ ድል መታሰቢያ አቀባበል አድርገውላቸዋል::
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና የጉባኤው ተሳታፊዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን በመጎብኘት ላይ የሚገኙ ሲሆን በአቀባበል መርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትሮችን ጨምሮ የፌደራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል::
subitime
የካፍ ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ እና የጉባኤው ተሳታፊዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን በመጎብኘት ላይ የሚገኙ ሲሆን በአቀባበል መርሃ ግብሩ ላይ ሚኒስትሮችን ጨምሮ የፌደራል እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተሳታፊ ሆነዋል::
subitime