ህዝቡን ከችግር፣ ሃገር ከጉስቁልና አላቆ ማለፍን ያልማል
መሪያችን ራዕያችን እንድናሳካ፤ህልማችንንና ችግሮቻችን ፈትተን እንድንስራ የሚያደርገን ትልቅ መነሳሳትን የሚፈጥርልን ለሃገርና ለህዝባችንየቆመ ነው። መላ ኢትዮጵያዊያን የወል እውነታት ኖሯቸው በጋራ ለለውጥና ለሃገር እድገት እንዲቆሙ ያደረገ መሪ ነው፡፡ ዐቢቹ መለያው እውነት፣ እውቀትና ጥበብ ነው፤ ኢትዮጵያን የላቀ ከፍታ ላይ ለማድረስ በሙሉ አቅሙ እየሠራ ዉጤትም ያስገኘ መሪ ነዉ።
ለሀገር እድገትና ብልጽግና የማይናወጥ ራዕይ ስላለው ህዝቡ ከችግር፣ ሃገር ከጉስቅልና አላቆ ማለፍን ያልማል። ይሄን የኢትዮጵያን የለውጥ ህልም ለማሳካት በሙሉ ቁርጠኝነት እየሰራ ነው። ይህ እንዳይሆን የሚያሰናክሉ ፈተናዎች ቢበዙም፣ ወደ ኋላ ሲያፈገፍግ አይታይም። በየቀኑ በጽናትና ለሃገር ይሰራል፣ በቆራጥነት ጠላትን ይፋለማል። ሀገሪቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለመውሰድ ይጥራል።
መሪያችን ራዕያችን እንድናሳካ፤ህልማችንንና ችግሮቻችን ፈትተን እንድንስራ የሚያደርገን ትልቅ መነሳሳትን የሚፈጥርልን ለሃገርና ለህዝባችንየቆመ ነው። መላ ኢትዮጵያዊያን የወል እውነታት ኖሯቸው በጋራ ለለውጥና ለሃገር እድገት እንዲቆሙ ያደረገ መሪ ነው፡፡ ዐቢቹ መለያው እውነት፣ እውቀትና ጥበብ ነው፤ ኢትዮጵያን የላቀ ከፍታ ላይ ለማድረስ በሙሉ አቅሙ እየሠራ ዉጤትም ያስገኘ መሪ ነዉ።
ለሀገር እድገትና ብልጽግና የማይናወጥ ራዕይ ስላለው ህዝቡ ከችግር፣ ሃገር ከጉስቅልና አላቆ ማለፍን ያልማል። ይሄን የኢትዮጵያን የለውጥ ህልም ለማሳካት በሙሉ ቁርጠኝነት እየሰራ ነው። ይህ እንዳይሆን የሚያሰናክሉ ፈተናዎች ቢበዙም፣ ወደ ኋላ ሲያፈገፍግ አይታይም። በየቀኑ በጽናትና ለሃገር ይሰራል፣ በቆራጥነት ጠላትን ይፋለማል። ሀገሪቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለመውሰድ ይጥራል።