በጋምቤላ ክልል የመንግስት የሥራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል።
ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የሥራ ሰዓት ለውጥ በሙቀት መጨመር ሳቢያ ነው ተብሏል።
በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለሥራ ምቹ ባለመሆኑ ነገ የሚጀምረው የሥራ ሰዓት ለውጥ ለ3 ወራት ይቆያል።
በዚህ መሰረትም ቀደም ሲል የመደበኛው የሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 6 ፡30 የነበረው ከ1፡00 እስከ 5፡30 ይሆናል።
እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 9፡00 እስከ 11፡30 የነበረው ከ10፡00 እስከ 12፡30 እንዲሆን የክልሉ አስተዳደር ወስኗል።
የሥራ ሰዓት ለውጡ በማጃንግ ዞን የመንገሺና ጎደሬ ወረዳዎችን እንደማይጨምር ተጠቁሟል።
https://t.me/Tamrinmedia
ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆነው የሥራ ሰዓት ለውጥ በሙቀት መጨመር ሳቢያ ነው ተብሏል።
በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለሥራ ምቹ ባለመሆኑ ነገ የሚጀምረው የሥራ ሰዓት ለውጥ ለ3 ወራት ይቆያል።
በዚህ መሰረትም ቀደም ሲል የመደበኛው የሥራ ሰዓት ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 6 ፡30 የነበረው ከ1፡00 እስከ 5፡30 ይሆናል።
እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 9፡00 እስከ 11፡30 የነበረው ከ10፡00 እስከ 12፡30 እንዲሆን የክልሉ አስተዳደር ወስኗል።
የሥራ ሰዓት ለውጡ በማጃንግ ዞን የመንገሺና ጎደሬ ወረዳዎችን እንደማይጨምር ተጠቁሟል።
https://t.me/Tamrinmedia