#DireDawaUniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ማስረጃ፣
- የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።
Note:
በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል በመሙለት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፥ የሞላችሁትን ቀሪ ፎርም ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል፡፡
የ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
- የ8ኛ እና የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ማስረጃ፣
- የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
- ስድስት 3X4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የመኝታ አልባሳት እና የስፖርት ትጥቅ።
Note:
በ2016 ዓ.ም አንደኛ ሴሚስቴር ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድሮዋል በመሙለት ያቋረጣችሁ ተማሪዎች፥ የሞላችሁትን ቀሪ ፎርም ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል፡፡
የ2017 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ቀን ወደፊት እንደሚያሳውቅ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity