ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በኅብረተሰብ ጤና የማስተርስ ፕሮግራም (MPH) ለ2017 ዓ.ም በመደበኛ እና በእረፍት ቀናት ተቀባይነት ያገኙ አመልካቾችን ዝርዝር ይፋ አድርጓል።
የትምህርት ፕሮግራሞች፦
- Epidemiology
- General Public Health
- HCP
- Nutrition
ተቀባይነት ያገኙ አመልካቾች ዝርዝርን ለመመልከት፦ https://sphmmc.edu.et/mph/List_of_applicants_selected_for_regular_extension_masters_program.pdf
@tikvahuniversity
የትምህርት ፕሮግራሞች፦
- Epidemiology
- General Public Health
- HCP
- Nutrition
ተቀባይነት ያገኙ አመልካቾች ዝርዝርን ለመመልከት፦ https://sphmmc.edu.et/mph/List_of_applicants_selected_for_regular_extension_masters_program.pdf
@tikvahuniversity