የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በተለያዩ የጤና ሙያ መስኮች ያስተማራቸውን 186 ተማሪዎች አስመረቀ።
ኮሌጁ በሰብ-ስፔሻላይዜሽን ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በስፔሻላይዜሽን እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በውስጥ ደዌ፣ በቀዶ ጥገና፣ በማህፀንና ፅንስ፣ በአፍ ውስጥ በመንጋጋና በፊት ቀዶ ጥገና፣ በጤና አጠባበቅ ስርዓት፣ በኅብረተሰብ ጤና፣ በስነ-ተዋልዶ እና በሌሎች የህክምና መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
ኮሌጁ በሰብ-ስፔሻላይዜሽን ለመጀመሪያ ጊዜ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ፣ በስፔሻላይዜሽን እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
ተመራቂዎቹ በውስጥ ደዌ፣ በቀዶ ጥገና፣ በማህፀንና ፅንስ፣ በአፍ ውስጥ በመንጋጋና በፊት ቀዶ ጥገና፣ በጤና አጠባበቅ ስርዓት፣ በኅብረተሰብ ጤና፣ በስነ-ተዋልዶ እና በሌሎች የህክምና መስኮች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
@tikvahuniversity