በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማሪታይም አካዳሚ ሊከፈት ነው።
የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን እና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማሪታይም አካዳሚ በዩኒቨርሲቲው ለመክፈት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአካዳሚው መከፈት ባለሥልጣኑ ባህረኞችን አሠልጥኖ ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ያስችለዋል ተብሏል።
አካዳሚው በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስር የሚከፈተው መሆኑ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የሚያስተዳድራቸው ሁለት የማሪታይም ማሰልጠኛዎች ማለትም የኢትዮጵያ ማሪታይም ትሬኒንግ ኢንስቲትዩት እንዲሁም የባቦጋያ ሎጅስቲክስ እና ማሪታይም አካዳሚ እንዳሉት ይታወቃል። #EMA
@tikvahuniversity
የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን እና አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማሪታይም አካዳሚ በዩኒቨርሲቲው ለመክፈት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአካዳሚው መከፈት ባለሥልጣኑ ባህረኞችን አሠልጥኖ ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ያስችለዋል ተብሏል።
አካዳሚው በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስር የሚከፈተው መሆኑ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን የሚያስተዳድራቸው ሁለት የማሪታይም ማሰልጠኛዎች ማለትም የኢትዮጵያ ማሪታይም ትሬኒንግ ኢንስቲትዩት እንዲሁም የባቦጋያ ሎጅስቲክስ እና ማሪታይም አካዳሚ እንዳሉት ይታወቃል። #EMA
@tikvahuniversity