#ለመረጃ፦ የመጋቢት ወር የዋጋ ግሽበት 13.6 በመቶ መሆኑን የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አስታውቋል።
የምግብ ነክ ዕቃዎች የዋጋ ጭማሪ 11.9% ድርሻ የያዘ ሲሆን፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች ደግሞ የ16.2% የዋጋ ግሽበት ማሳየታቸውን እወቁልኝ ብሏል!
የምግብ ነክ ዕቃዎች የዋጋ ጭማሪ 11.9% ድርሻ የያዘ ሲሆን፣ ምግብ ነክ ያልሆኑ ዕቃዎች ደግሞ የ16.2% የዋጋ ግሽበት ማሳየታቸውን እወቁልኝ ብሏል!