"…የምርኮኛ አያያዝ በምሥራቅ ጎጃም…
"…እነኝህ ወጣቶች ሃይማኖት በቀለ፣ መሰረት አሳዬ እና ድንበሩ ሽታ ይባላሉ። ከሰሞኑ ከወራሪው ሠራዊት ካምፕ በመውጣት የወገንን ኃይል የተቀላቀሉ የ33ኛ ዙር አድማ መከላከል የብርሸለቆ ምሩቃን ናቸው። የአረጋ ከበደን "ሙሴዎች" እየተቀበልን ነው። በነገራችን ላይ ብርሸለቆ ከተመረቀው 5,500 የአድማ መከላከል አባላት መካከል ግማሽ ያህሉ ከነ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል ይላል የአስረስ የፌስቡክ ልጥፍ።
"…በጦርነት ሕግ ምርኮኛ ከነ ሙሉ ዝናሩ፣ ካርታ ሙሉ ጥይቱ ክላሹን ሞልቶ በአንድ ጊዜ ዋነኛውን የጦር መሪ እንደ አጃቢው አክት እየደረገ አጠገቡ ተደርድሮ ፎቶ ሲነሣ የማየው እዚያው ምሥራቅ ጎጃም አስረስ መዓረይ ጋር ብቻ ነው።
"…እኔ በየትኛውም ዓለም እንዲህ ዓይቼ አላውቅም። ምርኮኛ ጫማ ያወልቃል፣ ትጥቅ ያስረክባል። ከዚያ ወደማረፊያ ቦታ ሄዶ የሥነ ልቦና አገልግሎት ያገኛል። ጎጃም እነ አስረስ መዓረይ ጋር ግን ይሄ የለም። ከፋኖ ይልቅ ምርኮኛ ነው ክብር ያለው። እንዴት ሰው ለራሱ አይሰጋም? ምርኮኞቹ የተለየ ተልእኮ ይዘውስ ከሆነ የመጡት? ወይስ አገዛዙ ነው ጠባቂ ብሎ የሚልክለት? ቀሽም።
"…ይሄን ዓይነቱ ዝርክርክ ነገር ወሎ ላይ አላይም። ጎንደር ላይም አልመለከትም። ሸዋም ላይ እነ መከታው ጋር እንጂ እነ ደሳለኝ ጋር አላይም። የሚያልቀው፣ የሚጨፈጨፈውም የጎጃም ፋኖና የጎጃም ሕዝብ ነው። የምርኮኛ እንክብካቤም ያለው ደግሞ እዚያው ጎጃም በተለይም ምሥራቅ ጎጃም እነ አስረስ መዓረይ ጋር ነው። አልገብቶኝም።
"…አሁን እኮ ይሄን የመሰለ ጮማ ምርጥ ምክሬንም በክፉ የሚያይ ሰው አይጠፋም። ወዳጄ አትቀልዱ። የፎቶ ቦለጢቃው ምንም ጠብ የሚል ነገር የለውም። ወሬም፣ ፕሮፓጋንዳም ቢሆን የሚያሳምንና የሚመስል በልክም ሲሆን ነው የሚያምረው።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ
"…እነኝህ ወጣቶች ሃይማኖት በቀለ፣ መሰረት አሳዬ እና ድንበሩ ሽታ ይባላሉ። ከሰሞኑ ከወራሪው ሠራዊት ካምፕ በመውጣት የወገንን ኃይል የተቀላቀሉ የ33ኛ ዙር አድማ መከላከል የብርሸለቆ ምሩቃን ናቸው። የአረጋ ከበደን "ሙሴዎች" እየተቀበልን ነው። በነገራችን ላይ ብርሸለቆ ከተመረቀው 5,500 የአድማ መከላከል አባላት መካከል ግማሽ ያህሉ ከነ ትጥቃቸው ፋኖን ተቀላቅለዋል ይላል የአስረስ የፌስቡክ ልጥፍ።
"…በጦርነት ሕግ ምርኮኛ ከነ ሙሉ ዝናሩ፣ ካርታ ሙሉ ጥይቱ ክላሹን ሞልቶ በአንድ ጊዜ ዋነኛውን የጦር መሪ እንደ አጃቢው አክት እየደረገ አጠገቡ ተደርድሮ ፎቶ ሲነሣ የማየው እዚያው ምሥራቅ ጎጃም አስረስ መዓረይ ጋር ብቻ ነው።
"…እኔ በየትኛውም ዓለም እንዲህ ዓይቼ አላውቅም። ምርኮኛ ጫማ ያወልቃል፣ ትጥቅ ያስረክባል። ከዚያ ወደማረፊያ ቦታ ሄዶ የሥነ ልቦና አገልግሎት ያገኛል። ጎጃም እነ አስረስ መዓረይ ጋር ግን ይሄ የለም። ከፋኖ ይልቅ ምርኮኛ ነው ክብር ያለው። እንዴት ሰው ለራሱ አይሰጋም? ምርኮኞቹ የተለየ ተልእኮ ይዘውስ ከሆነ የመጡት? ወይስ አገዛዙ ነው ጠባቂ ብሎ የሚልክለት? ቀሽም።
"…ይሄን ዓይነቱ ዝርክርክ ነገር ወሎ ላይ አላይም። ጎንደር ላይም አልመለከትም። ሸዋም ላይ እነ መከታው ጋር እንጂ እነ ደሳለኝ ጋር አላይም። የሚያልቀው፣ የሚጨፈጨፈውም የጎጃም ፋኖና የጎጃም ሕዝብ ነው። የምርኮኛ እንክብካቤም ያለው ደግሞ እዚያው ጎጃም በተለይም ምሥራቅ ጎጃም እነ አስረስ መዓረይ ጋር ነው። አልገብቶኝም።
"…አሁን እኮ ይሄን የመሰለ ጮማ ምርጥ ምክሬንም በክፉ የሚያይ ሰው አይጠፋም። ወዳጄ አትቀልዱ። የፎቶ ቦለጢቃው ምንም ጠብ የሚል ነገር የለውም። ወሬም፣ ፕሮፓጋንዳም ቢሆን የሚያሳምንና የሚመስል በልክም ሲሆን ነው የሚያምረው።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ