መልካም…
"…እኔ ዘመዴም በአዲስ አበባ የነበረኝን ቆይታ አጠናቅቄ በሰላም ጎጃም ጮቄ ተራራዬ ላይ ደርሻለሁ። በአዲስ አበባ የጎጃሙንና የሸዋውን የድሮን ጭፍጨፋ አጀንዳ ለማስቀየር በአባ ደጀኔ ቶላ ወይም በአቡነ ገብርኤል አማካኝነት በፀጋዬ ሮቶ የሠራተኛ ማኅበር አዳራሽ በእመቤታችን ላይ የተዘራውን የምንፍቅና ትምህርት መስመር ያስያዙ ሊቃውንት ትምህርት ስኮመኩም ውዬ ነው እነሱ ወደማይነኩት አጀንዳ ወደ ጮቄ ተራራ ተጋድሎዬ የተመለስኩት። ጮቄ እኮ ነፍስ ነች።
"…ወደ ጮቄ ተራራ ስሄድ በቦሌ አየር መንገድ በኩል ነበር ያለፍኩት። በዚያም ሳልፍ የቀድሞው ግራኝ አሕመድ ረዳት፣ የአሁን ዳግማዊ ግራኝ አሕመድ አጋዥ ቱርክ በቦሌ አየር መንገድ በሦስት ግዙፍ አውሮጵላኖች የተጫኑ የዐማራ መጨፍጨፊያ ቦንብና ጥይት እያራገፉ ነበር የተመለከትኩት። ይሄን የቱርክን ጭካኔ ያየው የተመለከተው የዐማራ አምላክ ደግሞ ቱርክ በዛሬው ዕለት በመሬት መንቀጥቀጥ እያራገፋት መሆኑን ከአልጀዚራ ዜና እያየሁ ስደነቅ ነበር። ባለፈውም እንዲሁ በኢትዮጵያ ጉዳይ እጇን ስታነሣ ዱቄት አድርጓት ነበር። አሁንም ገና ምን ዓይተው።
"…አሁን ጮቄ ተራራ በአቴ ደርሻለሁ። የተከመረ የቤት ሥራ ነው የጠበቀኝ። እንደ አዲስ የሚነሣብኝ የተለየ አዋራ ባይኖርም ነገር ግን ከበፊቱ የከፋ ሴራ አለና እሱን ሴራ ወደማፍረሱ እገባለሁ። በድፍረት እናገራለሁ ጎጃም አደጋ ውስጥ ነው። ባለድርሻ አካላትና ይመለከተናል የምትሉ በሙሉ በጊዜ መፍትሄው ላይ ካልተረባረባችሁ መጪው ጊዜ ከባድ ነው። የአንድነት ዘመቻ ብላብላ ፉገራውን ለጊዜው አቁማችሁ የምር አንድ ካልሆናችሁ እመኑኝ ደም እንባ ብታለቅሱ የማትወጡት አዘቅት ውስጥ ነው የምትዘፈቁት። መዝግቡልኝ። ተናግሬ የቀረ የለም አይደል? እደግመዋለሁ መዝግቡልኝ።
• እናሳ ርእሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ…?
"…እኔ ዘመዴም በአዲስ አበባ የነበረኝን ቆይታ አጠናቅቄ በሰላም ጎጃም ጮቄ ተራራዬ ላይ ደርሻለሁ። በአዲስ አበባ የጎጃሙንና የሸዋውን የድሮን ጭፍጨፋ አጀንዳ ለማስቀየር በአባ ደጀኔ ቶላ ወይም በአቡነ ገብርኤል አማካኝነት በፀጋዬ ሮቶ የሠራተኛ ማኅበር አዳራሽ በእመቤታችን ላይ የተዘራውን የምንፍቅና ትምህርት መስመር ያስያዙ ሊቃውንት ትምህርት ስኮመኩም ውዬ ነው እነሱ ወደማይነኩት አጀንዳ ወደ ጮቄ ተራራ ተጋድሎዬ የተመለስኩት። ጮቄ እኮ ነፍስ ነች።
"…ወደ ጮቄ ተራራ ስሄድ በቦሌ አየር መንገድ በኩል ነበር ያለፍኩት። በዚያም ሳልፍ የቀድሞው ግራኝ አሕመድ ረዳት፣ የአሁን ዳግማዊ ግራኝ አሕመድ አጋዥ ቱርክ በቦሌ አየር መንገድ በሦስት ግዙፍ አውሮጵላኖች የተጫኑ የዐማራ መጨፍጨፊያ ቦንብና ጥይት እያራገፉ ነበር የተመለከትኩት። ይሄን የቱርክን ጭካኔ ያየው የተመለከተው የዐማራ አምላክ ደግሞ ቱርክ በዛሬው ዕለት በመሬት መንቀጥቀጥ እያራገፋት መሆኑን ከአልጀዚራ ዜና እያየሁ ስደነቅ ነበር። ባለፈውም እንዲሁ በኢትዮጵያ ጉዳይ እጇን ስታነሣ ዱቄት አድርጓት ነበር። አሁንም ገና ምን ዓይተው።
"…አሁን ጮቄ ተራራ በአቴ ደርሻለሁ። የተከመረ የቤት ሥራ ነው የጠበቀኝ። እንደ አዲስ የሚነሣብኝ የተለየ አዋራ ባይኖርም ነገር ግን ከበፊቱ የከፋ ሴራ አለና እሱን ሴራ ወደማፍረሱ እገባለሁ። በድፍረት እናገራለሁ ጎጃም አደጋ ውስጥ ነው። ባለድርሻ አካላትና ይመለከተናል የምትሉ በሙሉ በጊዜ መፍትሄው ላይ ካልተረባረባችሁ መጪው ጊዜ ከባድ ነው። የአንድነት ዘመቻ ብላብላ ፉገራውን ለጊዜው አቁማችሁ የምር አንድ ካልሆናችሁ እመኑኝ ደም እንባ ብታለቅሱ የማትወጡት አዘቅት ውስጥ ነው የምትዘፈቁት። መዝግቡልኝ። ተናግሬ የቀረ የለም አይደል? እደግመዋለሁ መዝግቡልኝ።
• እናሳ ርእሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁ…?